አስፈሪውን የኦልድትራፎርድ ግርማ ሞገሥ ማን ይመልሰው?
ባሕር ዳር: ኅዳር 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 20 ጊዜ ዋንጫውን በማንሳት የደመቀ ታሪክ ባለቤት ነው፤ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግም አራት ዋንጫዎችን አንስቷል ማንቸስተር ዩናይትድ።
ዘ ኢዱኬሽናል የተሰኘ መጽሔት ባወጣው መረጃ መሰረት ዩናይትድ ከሪያል...
በዩሮፓ ሊግ ዌስትሃም ከኦሎምፒያኮስ ዛሬ ይጫዎታል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ዌስትሃም ዩናይትድ እና ኦሎምፒያኮስ በዩሮፓ ሊግ በምድብ አንድ የተደለደሉ ክለቦች ናቸው፡፡
ሁለቱ ክለቦች ዛሬ አራተኛ ጨዋታቸውን 80 ሺህ ተመልካች በሚይዘው በለንደን ስታዲየም ያደርጋሉ፡፡
ዌስትሃም ሦሥት ጨዋታዎችን አድርጎ በስድስት ነጥብ በአንደኛ...
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ ምሽት ወሳኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኦስትሪያው ሬድ ቡል ሳልዝበርግ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ከ30 ሺህ በላይ ተመልካች በሚይዘው ሬድ ቡል አሬና ስታዲየሙ ከኢንተር ሚላን ጋር ይጫወታል፡፡
ሁለቱ ክለቦች በምድብ አራት የተደለደሉ...
የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬም ይቀጥላሉ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሻምፒዮንስ ሊጉ በየምድቡ ጥሎ ማለፉን የሚቀላቀሉ ክለቦችን ለመለየት የምድብ ጨዋታዎችን እያካሄደ ነው።
ዛሬ ምሽት ከምድብ አንድ እስከ ምድብ አራት ያሉ ቡድኖች ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።
ከምድብ አንድ ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ ዴንማርክ...
የአል ኢቲሃድ አሠልጣኙን አሰናበተ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 (አሚኮ) የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ተሳታፊው አል ኢቲሃድ ፖርቹጋላዊውን አሰልጣኝ ኑኖስ ስፕሪንቶ ሳንቶስን ከአሠልጣኝነት አሰናብቷል፡፡
ኑኖስ ስፕሪንቶ ሳንቶስ የቶተንሃም ሆትስፐር እና የወልቭስ አሠልጣኝ የቀድሞ አሠልጣኝም ነበሩ። የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ተሳታፊው አል ኢቲሃድ...