“የማዘውተሪያ ስፍራ ባለመኖሩ አስፓልት ላይ ለመጫወት ተገድደናል” ወጣቶች
ባሕር ዳር: ኅዳር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት መንግሥቱ አምላኩ ይባላል። የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ እና የባጃጅ አሽከርካሪ ነው። ወጣቱ እንደሚለው ሠርክ ጠዋት ላይ መነሻውን በተለምዶ "የተባበሩት" እየተባለ ከሚጠራው ሥፍራ አድርጎ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ...
“ብራዚል በ2026 የዓለም ዋንጫ መሳተፏ አጠራጣሪ ኾኗል” አሶሼትድ ፕሬስ
ባሕር ዳር: ኅዳር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ትናንት በተካሄደው የደቡብ አሜሪካ ዞን የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ብራዚል ሽንፈት ገጥሟታል።
ሪዮ ዲ ጄኔሮ በሚገኘው እና 78ሺህ 838 ተመልካች በሚይዘው ማራካኛ ስታዲየም ነው በአርጀንቲና አንድ ለ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለተኛ የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታውን ዛሬ ከቡሪኪና ፋሶ ጋር ያደርጋል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዛሬው ዕለት ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በሞሮኮ በኤል-አብዲ ስታዲየም ከቡርኪና ፋሶ ጋር ጨዋታውን ያከናውናል።
በጨዋታው የኢትዮጵያ ቡድን አረንጓዴ ማልያ፣ ቢጫ ቁምጣ እና ቀይ ካሶተኒ ይጠቀማል ሲል...
የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ምሽቱን ይካሄዳሉ፡፡
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ምሽቱን ይካሄዳሉ፡፡ በምድብ ሦስት ሜቄዶንያ ማለፏን ያረጋገጠችውን እንግሊዝን ታስተናግዳለች፡፡ በተመሳሳይ ምድብ ዩክሬን ከጣሊያን ጋር ትጫወታለች፡፡
ምድቡን እንግሊዝ በአሥራ ዘጠኝ ነጥብ ስትመራው ጣሊያን...
በፓሪስ ኦሎምፒክ ለሚሳተፈው የኢትዮጽያ አትሌቲክስ ቡድን የመለማመጃ ስታዲየም ፈቃድ ስምምነት ተደረገ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም በፓሪስ የኦሎምፒክ ውድድር ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የመለማመጃ ስታዲየም ፈቃድ የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሟል። ስምምነቱ የተፈረመው በፓሪሱ አንቶኒ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን ስታዲየም ለመጠቀም ነው፡፡
በሐምሌ ወር ለሚጀምረው የፓሪስ ኦሎምፒክ ውድድር የአትሌቲክስ...