“ዋልያዎቹ ዛሬ ከጊኒ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዳቸውን በሊሴ ሞደርን ዲ’ኮኮዲ ሜዳ አከናውነዋል” የኢትዮጵያ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ 8 ሶስተኛ ጨዋታዋን ዛሬ ከጊኒ ጋር ታከናውናለች።
የሁለቱ ሀገራት ጨዋታ ኮትዲቭዋር በሚገኘው ኢቢምፔ ኦሊምፒክ ስታዲየም ከምሽቱ 1 ሰዓት ላይ ይደረጋል።
በአሠልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ የሚመራው...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ምሽት ከጊኒ አቻው ጋር ይጫወታል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ አቻው ጋር ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በአቢጃን ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
ለዚህም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አስቀድሞ ወደ ኮትዲቯር አቢጃን የተጓዘ ሲሆን ለዛሬው ጨዋታ ዝግጅት...
አጫጭር የስፖርት ዜናዎች
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)👉 ራሂም ስተርሊንግ ጁቬንቱስን ሊቀላቀል እንደሚችል ተሰምቷል። እንደ ሜል መረጃ ስተርሊንግ በቼልሲ ቤት ቆይታው አልተረጋገጠም።
👉 ወልቭስ የአርሰናሉን ግብ ጠባቂ አሮን ራምስዴልን በውሰት ለማስፈረም እየሠራ ነው። በአትሌቲክ መረጃ መሰረት...
ጃኦ ፊሊክስ ቼልሲን ለመቀላቀል ተስማማ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአትሌቲኮ ማድሪዱ ፊሊክስ ቼልሲን ለመቀላቀል ለንደን ደርሷል። ተጫዋቹ ባለፉት ዓመታት በውሰት በቼልሲ እና ባርሴሎና አሳልፏል። አሁን ደግሞ በቋሚነት ቼልሲን ለመቀላቀል ተቃርቧል።
ፖርቱጋላዊ አጥቂ በእንግሊዙ ክለብ ለስድስት ዓመታት የሚፈርም ሲኾን...
የመካከለኛ ርቀት ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ የኢትዮጵያ አትሌቶች የሚወዳደሩባቸው የመካከለኛ ርቀቶች ዛሬ ይካሄዳሉ፡፡
በ800 ሜትር ርቀት በሴቶች የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ ዛሬ ከቀኑ 6፡20 ላይ ይካሄዳል፡፡ በዚህ ውድድር አትሌት ሀብታም ዓለሙ የሁለተኛ ዙር...








