“ጫምባላላ ለሰላም የሚጸለይበት፣ ቁርሾ እና ጥላቻ የሚወገድበት ሥርዓት ነው” አቶ ደስታ ሌዳሞ

  አዲስ አበባ: መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጫምባላላ በሀዋሳ ሶሬሳ ጉዱ ማሌ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ፊቼ ጫምባላላ የሲዳማ ሕዝብ የራሱን ዘመን የሚለውጥበት ደማቅ በዓል ነው። በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የሲዳማ ክልል...

በዓለ ደብረ ዘይት የምጽዓት መታሰቢያ

  ባሕር ዳር: መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት እየተባለ ይጠራል። ይህ በዓል ምስጢራት የሚነገሩበት፤ የመጨረሻው ዘመን የሚታሰብበት፤ ምዕምናን ለአምላካቸው ምስጋና እና ምልጃ የሚያቀርቡበት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ...

የሲዳማ የዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምባላላ እየተከበረ ነው።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም(አሚኮ) የሲዳማ የዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምባላላ በድምቀት እየተከበረ ነው። የበዓሉ ተዳሚዎች አዲሱን ዓመት ለመቀበል ፍቼ ጄጅ ፣ አይዴ ጫምባላላ እያሉ በጋራ በሶሬሳ ጉዱማሌ ላይ ተገናኝተዋል። ዘጋቢ:- ድልነሳ መንግሥቴ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ...

የፊጣራ ሥነ ሥርዓት በፊቼ ጨምባላላ ዋዜማ ተካሄደ።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ "የፊቼ ጫምባላላ" በዓልን የሚቀበልበት የዋዜማ ምሽት የ"ፊጣራ" ሥርዓት "ሻፌታ" ቀርቦ በሀገር ሽማግሌዎች ተመርቆ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል። በፊጣራ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ...

“ፊቼ ጫምባላላን ስናከብር አንድነት እና ኅብረታችንን በማጠናከር ሊኾን ይገባል” የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ...

  አዲስ አበባ: መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ የፊቼ ጫምባላላ በዓል ዋዜማ "የፊጣራ" ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። ሲዳማ የራሱ ባሕል፣ ቋንቋ፣ ማንነት፣ የጊዜ አቆጣጠር እና አስደማሚ ማንነት ያለው ድንቅ ሕዝብ ነው...