“የአፍሪካ እና የካሪቢያን ሀገራት ሕዝቦች በቦታ የተራራቁ ግን በታሪክ እና ማንነት የተዋሃዱ ናቸው” አቶ...

አዲስ አበባ: ጳጉሜን 1/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ እና የካረቢያን ሀገራት የጤና ሚኒስትሮች ሥብሠባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የካረቢያን ሀገራት ኅብረት (ካሪኮም) ዋና ጸሐፊ ካርላ ባርኔት የካሪቢያን ሀገራት ኅብረት የዛሬውን ውይይት ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ያለውን ግንኙነት...

“በጀግኖች ደም የፀናች ሀገር በልማት አርበኞቿ የልዕልና ጉዞዋን ታሳካለች” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በሁሉም መስክ ፅኑ መሠረት ያላት ብርቱ ሀገር የመገንባት ተግባራችንን እየከወን ነው ብለዋል። ዛሬ የጽናት ቀንን ምክንያት በማድረግ በላባቸውና በትጋታቸው ሀገር...

ሕዳሴ ግድብ ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ጽኑ ፍላጎታችንን ለዓለም ያሳየ ነው።

አዲስ አበባ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ‎ ‎መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ...

ብቁ እና ተወዳዳሪ ባለሙያ እና መሪ መፍጠር ያስፈልጋል።

አዲስ አበባ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፈጣን፣ ተለዋዋጭ፣ የሃሳብ የበላይነት፣ ፈጠራ እና ብቃት ለሚጠይቀው ዘመን ብቁ እና ተወዳዳሪ ባለሙያ እና መሪ መፍጠር እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ገልጿል። የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት የአጫጭር ሥልጠና፣ የምርምር...

የጽናት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ተከበረ።

አዲስ አበባ: ጳጉሜ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የጽናት ቀን ኾኖ የተሰየመው የ2017 ዓ.ም ጳጉሜ 1 ቀን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ኀላፊ ሊዲያ ግርማ በተገኙበት ታስቧል። ዕለቱ በመከላከያ ሠራዊት፤ በፌዴራል...