የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር
ባሕር ዳር: ጥር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር በጠላት ወረራ ዘመን በዚህ ሳምንት ጥር 01/1931 ዓ.ም የተመሠረተ ድርጅት ነው፡።
አባላቱ በአምስት ዓመቱ የጣሊያን ወረራ የትግል ዘመን እነዚያ ወጣት ኢትዮጵያውያን አንጀታቸውን ለረሀብ፤ እግራቸውን...
“ኢትዮጵያን የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ጉዟችን ተጠናክሮ ይቀጥላል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...
ባሕር ዳር: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አየር መንገዳችን ለ80 ዓመታት የዘለቀውን የአፍሪካ አስተሣሣሪነቱን የሚያጸና አዲስ ምዕራፍ ጀምሯል ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...
ኢትዮጵያ እምቅ አቅሟን እና ታላቅ ርዕይዋን የሚመጥን ሌላ ተጨማሪ ሜጋ ፕሮጀክት ጀምራለች።
ባሕር ዳር: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የቢሾፍቱ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባጋረ መረጃ ኢትዮጵያ እምቅ አቅሟን እና ታላቅ ርዕይዋን የሚመጥን ሌላ...
ኢትዮጵያ ባሻሻለችው የጤና ፖሊሲ በርካታ ስኬቶች እየተመዘገቡ ነው።
አዲስ አበባ: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስቴር የመጀመሪያውን የጤና ቁጥጥር ሥርዓት ጉባዔ እያካሄደ ነው።
ጉባዔው "ጠንካራ የጤና ቁጥጥር ለማይበገር ሥርዓት" በሚል መሪ መልዕክት ነው እየተካሄደ የሚገኘው።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታዋ ፍሬሕይዎት አበበ ኢትዮጵያ ባሻሻለችው የጤና...
“የቢሾፍቱ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ ታሪክ ትልቁ የአየር ትራንስፖርት መሠረተ ልማት ፕሮጀክት ይኾናል” ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የቢሾፍቱ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የኢትዮጰያን ፈጣን የአየር ትራንስፖርት እድገት እና እየሰፋ የመጣውን...







