“በዚች ከተማ ያልተመላለሱ ነገሥታት፣ አሳሾች እና አጥኝዎች አልነበሩም” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሤ

ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች በጎንደር ቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ ላይ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በበዓሉ ላይ...

“የጎንደር የመታደስ ጊዜ መጥቷል” ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በዚህ በዓል ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንደተናገሩት የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ ይዘቱ ባለፈ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለው...

የጎንደር የሥልጣኔ፣ የአንድነት እና የክብር ተምሳሌት በተግባር እየተገለጠ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በጎንደር በአፄ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባህር እየተከበረ ነው። በበዓሉ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የውጭ ሀገር ዜጎች፣ የእምዕነቱ ተከታዮች ታድመዋል።   በበዓሉ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል...

የጥምቀት በዓል በባሕር ዳር እየተከበረ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በባሕር ዳር እየተከበረ ነው። በአሁኑ ሰዓት በዓባይ ማዶ ጥምቀተ ባሕር ሥርዓተ ጥምቀቱ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከናወነ ነው።   በሥነ ሥርዓቱ ላይ የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም አኅጉረ...

የጥምቀት በዓል አከባበር እንዳስደነቃቸው የውጪ ጎብኚዎች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከቤልጅየም እና ከፈረንሳይ የመጡት ወይዘሮ አና እና አቶ ሮበርት በባሕር ዳር የጥምቀትን በዓል አከባበር ሲጎበኙ አግንተናቸዋል።   እንግዶቹ በኢትዮጵያ በቆዩባቸው ቀናት አስደናቂ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ መስህቦች መመልከታቸውን ገልጸው እንዳስደነቃቸው...