“በሥልጠናው ፓርቲያችን እውነተኛ የኅብረ ብሔራዊነት ተምሳሌት መኾኑ በተጨባጭ የተንጸባረቀበት ነበር” አቶ አደም ፋራህ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ መልዕክት ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ መሪዎች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቅቋል። ከጥቅምት 19 እስከ 30 2018 ዓ.ም በአዳማ ከተማ እና በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ...

“ዙፋን የረጋብሽ፣ ሥልጣኔ ያበበብሽ”

ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እርሷ ዙፋን ናት ሀገር ከእነክብሯ የተቀመጠችባት፤ እርሷ ዘውድ ናት ሀገር የነገሠችባት፤ እርሷ በትረ መንግሥት ናት ንግሥና የተጨበጠባት፤ እርሷ የንግሥና ቀለበት ናት ለሀገር ቃል ኪዳን የታሠረባት፤ እርሷ ካባ ናት...

“አሚኮ የብሔረሰቦች ባሕል እና ቋንቋ እንዲያድግ ሠርቷል፤ እየሠራም ነው” አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ: ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ ኅብር የ20 ዓመታት የሥራ አፈጻጸም እና የቀጣይ ሥራዎችን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው:: አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በ1987 ዓ.ም በሕትመት የሚዲያ ዘርፍ ሥራውን የጀመረ ሲኾን ከምሥረታው...

ንጹሐን በግፍ የተሰውበት ቀን በማይካድራ እየታሰበ ነው።

ሁመራ: ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም በሕወሃት ቡድን የግፍ ግድያ የተፈጸመባጸው የሰማዕታቱ መታሰቢያ ቀን በወታደራዊ ትርኢት እና በልዩ ልዩ ሁነቶች በማይካድራ ከተማ እየተዘከረ ነው። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

“ምን ይልህ ሸዋ”

ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዳግማዊ አጼ ምኒልክ ከአባታቸው ከሸዋው ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ እና ከእናታቸው ወይዘሮ እጅጋየሁ ለማ አድያም ነሐሴ 12/1836 ዓ.ም በደብረ ብርሃን አካባቢ አንጎለላ በሚባል ሥፍራ ነው የተወለዱት፡፡ አያታቸው ንጉሥ...