“ካለንበት ውስብስብ ችግር ለመውጣት እርስ በእርስ የመከባበር፣ የመቻቻል እና የመደማመጥ ባሕላችንን ማዳበር አለብን” ...

ደብረ ማርቆስ: የካቲት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቢቸና ከተማ አሥተዳደር ከእነማይ ወረዳ አሥተዳደር ጋር በመተባበር "ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላም እና ሁለንተናዊ ብልጹግና" በሚል መሪ ሃሳብ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ሕዝባዊ የውይይት...

ኅብረተሰቡ ለሰላም ያሳየውን ጽኑ ፍላጎት በተግባር ሊያረጋግጥ እንደሚገባ የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ...

እንጅባራ: የካቲት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ''ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላም እና ሁለንተናዊ ብልጽግና ''በሚል መሪ ሃሳብ ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የሚመክር ሕዝባዊ ውይይት በቻግኒ ከተማ እየተካሄደ ነው። የቻግኒ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...

በአማራ ክልል በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ማይካድራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ሁመራ: የካቲት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህታማችነትን ለዘላቂ ሰላምና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ማይካድራ ከተማ ሰላምን በማጽናት ዙሪያ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይቱ በአማራ ብሔራዊ ክልል...

በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አረርቲ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነዉ።

ደብረ ብርሃን: የካቲት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ውይይቱ እየተካሄደ የሚገኘዉ በዞኑ ያጋጠመዉን የሰላም እጦት ዘለቂ በኾነ መንገድ መፍትሔ ለማምጣት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ለመምከር ነው ተብሏል። የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ መካሻ ዓለማየሁ ዞኑ ያጋጠመውን...

በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ዮሐንስ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ገንዳ ውኃ: የካቲት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህታማችነት ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ መልእክት በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ዮሐንስ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የአማራ ክልል...