በግማሽ ዓመቱ 302 ቢሊዮን ብር ገቢ ተሰብስቧል።
ባሕር ዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 302 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሤ ገለጹ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 የሁለተኛው ሩብ ዓመት የሥራ...
በኢትዮጵያ ለሚኖሩ ሥደተኞች ብሔራዊ መታወቂያ መሥጠት ተጀመረ።
ባሕርዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ለሚኖሩ ሥደተኞች ብሔራዊ መታወቂያ መሥጠት መጀመሩን የሥደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት አስታውቋል፡፡
ከተለያዩ ሀገራት የመጡ የውጭ ሀገር ዜጎችን በጥገኝነት የምታኖረው ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ለሥደተኞቹ ብሔራዊ መታወቂያ መስጠት...
በወቅታዊ ችግር ምክንያት ክፍተት እየታየበት ያለውን ትምህርት ለማስቀጠል የድጋፍ ጥሪ ቀረበ።
ባሕር ዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ያስተባበረው የባለድርሻ አካላት ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
21ኛው የአማራ ትምህርት ክልላዊ ልማት ትብብር (አ.ት.ክ.ል.ት) ፎረም በአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስተባባሪነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ...
ሕዝቡ ከመንግሥት የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ሰላሙን እና መሠረተ ልማቶቹን እንዲጠብቅ የአማራ ክልል ፖሊስ...
ባሕር ዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሕዝቡ ከመንግሥት የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ሰላሙን እና መሠረተ ልማቶቹን እንዲጠብቅ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አሳስቧል። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር እንየው ዘውዴ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች...
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከወጪ ንግድ ከ140 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ባሕርዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አስተባባሪ አያና ዘውዴ(ዶ.ር) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ቅንጅታዊ አሠራር በተደረገው የተጠናከረ ክትትል እና ድጋፍ መሠረት የተገኙ ውጤቶች በርካታ መኾናቸውን ገልጸዋል።
ባለፉት...








