“ሀገራት በአዲስ አበባ አዳዲስ ኢምባሲያቸውን መክፈታቸው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም አስፈላጊ ነው” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኾነው አዲስ የተሾሙት አቶ ነብዩ ተድላ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ አዳዲስ ኢምባሲዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ቢሮ በአዲስ አበባ እየከፈቱ ነው ብለዋል። በአሁኑ ጊዜ...

ኢትዮ ቴሌኮም ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የአካል ድጋፍ እና የቴክኖሎጂ መርጃ መሣሪያዎችን ድጋፍ አደረገ።

አዲስ አበባ: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም የአካል ድጋፍ እና የቴክኖሎጂ መርጃ መሣሪያዎችን በመላዉ ሀገሪቱ ለሚገኙ 500 አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ድጋፍ አድርጓል። የኢትዮ ቴሌኮም ተወካይ መሳይ ውብሸት የዜጎች ሁለንተናዊ እድገት እንዲረጋገጥ ተቋማቸው ማኅበራዊ...

“ደብረ ማርቆስን ጨምሮ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባን ነው” የኢትዮጵያ አየር መንገድ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባ መኾኑን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው አየር...

የኢትዮጵያ እና ግሪክን የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከግሪክ አቻቸው ጋር መክረዋል።የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከግሪክ ፕሬዚዳንት ካትሪና ሳኬላሮፖሉ መኖሪያ ቤት ተገኝተው ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ግሪክ መካከል ያለውን ታሪካዊ የወዳጅነት እና የትብብር...

“የዓድዋ ድል መታሰቢያ የኢትዮጵያዉያንን ማንነት የሚገልጽ ጥልቅ የሀገር ሀብት ነው” ሼህ አብዱላዚዝ አብዱልዋሊ

ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ የዓድዋን ታሪክ ለማወቅ ከማገዙ በዘለለ ሀገሪቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ የሕዝብ ኅብረት አስፈላጊነትን እንደሚያስተምር የእስልምና ኃይማኖት መምህራን እና አባቶች ተናገሩ። ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተሰባሰቡ የእስልምና ኃይማኖት...