“ሕዝብ ተናግሯል፤ መንግሥትም ያዳምጣል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፉት መልእክት። የለውጡን ስድስተኛ ዓመት በማስመልከት በሀገር አቀፍ ደረጃ በክልሎች፣ ከተማ አሥተዳደሮች እና በተዋረድ ባሉ የአሥተዳደር እርከኖች በተለያዩ ቀናት የድጋፍ ሰልፎች ተካሂደዋል። በቀሪ አካባቢዎችም...

“የክልላችን ሕዝብ ለመንግሥታችን ያደረገውን ድጋፍና ለሰላም መስፈን ላሳየው ቁርጠኝነት እጅግ እናመሠግናለን” አረጋ ከበደ...

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በአማራ ክልል የተካሄዱ የድጋፍ ሰልፎችን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፈዋል። በበክልላች ውስጥ በሚገኙ ዞኖች፣ ከተማ አሥተዳደሮችና ወረዳዎቸ ሀገራዊ ለዉጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ ተካሂዷል። ሰላም ወዳዱ እና በችግሮችም ውስጥ ሆነ የነገዋቹን ዕድሎችና መልካም ፍሬዎች...

“የሩዋንዳዉ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት የሚያጠናክር ነው” ቢልለኔ ስዩም

ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሩዋንዳ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኀላፊ ቢልለኔ ስዩም ገልጸዋል፡፡ ቢልለኔ ስዩም የጠቅላይ ሚኒስትሩ...

“ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሩዋንዳን ከችግር ለመታደግ አግዘዋል” ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሚ

ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሚ ሩዋንዳ ችግር ገጥሟት በነበረበት ወቅት ኢትዮጵያ ያደረገችውን ድጋፍ አስታውሰው አመስግነዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በወጣትነት ዘመናቸው ሰላም አስከባሪ በመኾን ጭምር ሀገሪቱን ከችግር ለመታደግ...

ምሥጋና 🙏

የፊደል ገበታ አባት- ቀኝ አዝማች ተስፋ ገብረሥላሴ! 👉በ1895 ዓ.ም በሰሜን ሸዋ ቡልጋ ውስጥ አክርሚት በተባለ ስፍራ ተወለዱ። 👉የቤተ ክርስቲያን መምህር ከነበሩት ከአባታቸው ገብረሥላሴ ቢልልኝ እግር ስር ተቀምጠው ፊደል ቆጥረዋል። 👉የኢትዮጵያውያን ባለውለታ የሚያደርጋቸውን የፊደል ገበታ...