የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪ ሀገራዊ ዕድሎች እና ፈታኝ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ምክክር እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪ ሀገራዊ ዕድሎች እና ፈታኝ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የምክክር መድረኩ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ትብብር የተዘጋጀ ነው።
በመድረኩ የኢንዱስትሪ...
ችግሮችን በውይይት መፍታት እንደሚገባ በጸጥታ ችግር ምክንያት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት በቁጥጥር ሥር...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተከሰተው የጸጥታ ችግር ምክንያት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት በቁጥጥር ሥር ውለው በባሕር ዳር ማረሚያ ቤት የቆዩ 1 መቶ 38 ወጣቶች ሥልጠና ወስደው ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ...
ከአዙሪት ያልተላቀቀው ህልም
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምንኖረው በአብዛኛው ለእለት ጉርሱ ያገኛትን ሠርቶ በሚበላ እና ለፍቶ አዳሪ በሚባል ማኅበረሰብ ውስጥ ነው። ነገር ግን ይኽ ማኅበረሰብ የነገን አርቆ በማሰብ ጥሪት ይቋጥራል። የነገውን ህይዎት ለማሳመርም ይጥራል ይግራል።
ለፍቶ አዳሪው...
ለለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ የሚያገለግሉ ከባድ ማሽነሪዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጫኑ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ የሚያገለግሉ ከባድ ማሽነሪዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጫኑ መኾኑን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ (ኢባትሎ) አስታወቀ።
ማሽነሪዎቹ በሐረር መርከብ ተጭነው ጅቡቲ ወደብ መራገፋቸውን...








