የጀርመን መንግሥት ለስምንት ሆስፒታሎች የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጀርመን መንግሥት በጀርመን ልማት ባንክ አማካኝነት ለስምንት የማስተማሪያ ሆስፒታሎች የ 3 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። የሕክምና ቁሳቁሶቹም የትምህርት እና የጤና ሚኒስቴር የሥራ ኀላፊዎች፣ የጀርመን...
ባለሥልጣኑ በማኅበራዊ ሚዲያ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሀገራዊ ሪፖርትን ይፋ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን በተሰጠው ኀላፊነት ለ6 ወር ያህል በተለያዩ በማኅበራዊ ሚዲያ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት ላይ ሪፖርት ማዘጋጀቱን ምክትል ዳይሬክተሩ ዮናታን ተስፋዬ ተናግረዋል።
ፌስቡክ፣ ዩቲዩብ፣ ኤክስ...
“ለመግባባት እና ለመነጋገር ድልድዮችን መፍጠር እንችላለን” የሰላም ሚኒስቴር
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ችግሮችን በንግግር እና በይቅርታ መፍታት የሃይማኖት ተቋማት ትልቅ ኀላፊነት እና ሥራ ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስቴር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ.ር) ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የተለያዩ ሃይማኖቶች ተከባብረው የሚኖሩባት፣ ሀገራዊ ፍቅር እና ግለሰባዊ...
የጃፓን መንግሥት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን 12 ተሽከርካሪዎችን ድጋፍ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጃፓን መንግሥት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን 12 ተሽከርካሪዎችን ድጋፍ አድርጓል። በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ የተሽከርካሪ ድጋፉን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ አስረክበዋል።
እንደ ኢዚአ...
ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሁለት ቀናት የሚቆየው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአዲስ አበባ ተጀምሯል።
በጉባኤው ከተለያዩ ሀገራት የመጡ የሃይማኖት አባቶች፣ የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ እና የዘርፉ ተመራማሪዎች እየተሳተፉ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ዛሬ እና...








