“ጀምረናል እንጨርሳለን፣ ተልመናል እናሳካለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጅማ አባጅፋር ቤተ መንግሥት ችግኝ ተክለዋል።
በኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ መካሄድ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጅማ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን አስጀመሩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጅማ ችግኝ ተክለዋል።
በኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ መካሄድ ጀምሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ...
የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመላው ሀገሪቱ ተጀመሯል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድ ጀምበር የ700 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ኢትዮጵያውያን በመላው ሀገሪቱ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በነቂስ በመውጣት አሻራቸውን ማኖር ጀምረዋል።
ላለፍት ስድስት ዓመታት 40 ቢሊየን ችግኝ የተከለችው ኢትዮጵያ...
የጤና ስጋቶችን ቀድሞ መከላከል የሚያስችሉ ውጤታማ የምርምር ሥራዎች ተሠርተዋል።
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የምርምር ግምገማ እና ዓመታዊውን የምርምር ውጤት ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው።
የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ ኢንስቲትዩቱ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ...
የኢትዮጵያን የቆዳ ዘርፍ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እና የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት በትብብር እና በቅንጅት መሥራት...
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት ያዘጋጀው የመጀመሪያው ዘላቂ የቆዳ ምርት እና ፈጠራ ኮንፈረንስ ተካሄደ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ቀዳሚ እና በርካታ ኢንቨስትመንቶች ከሚንቀሳቀሱባቸው ዘርፎች መካከል የቆዳ...