ተባባሪ የኾነው የጎንደር ሕዝብ በልማት ሥራዎች ላይ የበኩሉን እየተወጣ ነው።

ጎንደር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ" የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ውይይት ተካሄዷል። በውይይቱ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎች የክልል እና የከተማዋ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል። ምክክሩ በዋናነት እየተሠሩ...

“አሁን ላይ ሰላማችሁን በራሳችሁ እንደምታረጋግጡ እናምናለን” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኀላፊዎች ከፍኖተ ሰላም፣ ከጅጋ ከተማ እና ከጃቢ ጠህናን ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በፍኖተ ሰላም ከተማ ተወያይተዋል። የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) ዘላቂ...

“ጽንፈኞች በደረሰባቸው ምት በዋሉበት ማደር ወደማይችሉበት ደረጃ ደርሰዋል” ሌትናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ከፍኖተ ሰላም፣ ከጅጋ ከተማ እና ከጃቢ ጠህናን ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በፍኖተ ሰላም ከተማ ተወያይተዋል። በውይይቱ ላይ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን...

ማኅበረሰቡ እና መሪዎች ተቀናጅተው በመሥራታቸው ጥላቻን ነቅሎ ሰላም እና ፍቅርን መትከል ተችሏል።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከሸዋሮቢት፣ ከኤፍራታ ግድም፣ ከጅሌ ጥሙጋ፣ ከሰንበቴ እና አካባቢው የተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር በጀውኃ ከተማ በሰላም እና ልማት ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የሸኔ ኃይሎች እና...

ገዳ ባንክ በበጀት ዓመቱ 342 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ አገኘ።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ገዳ ባንክ በበጀት ዓመቱ 342 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል። ባንኩ የባለአክሲዮኖች 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል። የገዳ ባንክ ቦርድ ሰብሳቢ ሐሰን ሁሴን በ2024/25 በጀት ዓመት በሃብት...