የብልጽግና ፓርቲ ዓመታዊ ሥልጠናውን ማካሄድ ጀመረ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የ2018 ዓመታዊ የከፍተኛ መሪዎች ሥልጠናውን ማካሄድ ጀምሯል።
ስልጠናው "በመደመር መንግሥት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ" በሚል መሪ መልዕክት ለሚቀጥሉት 10 ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ተመላክቷል።
ሥልጠናው የመሪዎችን ዕውቀት፣ ክህሎት እና...
“እውነተኛውን የሀገራችን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ በምሥራቅ ሸዋ ዞን የነበረን ጉብኝት በክረምት የስንዴ ምርት ሥራዎች የተገኘውን ውጤት የምርት አሰባሰቡን በመመልከት ለመገምገም እና የበጋ...
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ እና ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶች ጥራት ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥርዓት ወደ ሥራ...
አዲስ አበባ: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ግብርና ባለሥልጣን፣ የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾች እና ላኪዎች ማኅበር ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው።
የኮንፈረንሱ ዋና ዓላማ ትርጉም ያለው ውይይት ለመፍጠር፣ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ ንግድን ለማስተዋወቅ እና የግብርና...
ለሀገር እና ለሕዝብ ሰላም ከአንድ ቤት የወጡ ወንድማማቾች
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፖሊስ ወይም ወታደር ሲባል ሀገርን መጠበቅ፣ ለሀገር መቆም፣ ራስን ለሀገር መስጠት እንደኾነ የሚታወሰን ብዙዎች ነን።
ፖሊስነት የሕዝብ እና የሀገርን ሰላም መጠበቅ እና ምቹ የልማት አካባቢን መፍጠር ነው ዓላማ እና...
ፖሊሳዊ ሥልጠናዎችን ወደ ተግባር በመተርጎም የሀገርን እና የሕዝብን ሰላም ማረጋገጥ ይገባል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ ምልምል ሠልጣኞችን አስመርቋል።
በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲ...








