ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይቬት ኩፐርን አግኝቼ በቁልፍ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል።
ከውይይታችን ጎን...
የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ደኅንነት ለመጠበቅ የቅድመ እሳት መከላከል ሥልጠና እየተሰጠ ነው።
ደባርቅ: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት እና አፍሪካን ዋይልድ ፋውንዴሽን በመተባበር በፓርኩ ዙሪያ ለሚገኙ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የቅድመ እሳት መከላከል ሥልጠና ሰጥተዋል።
ሥልጠናው በበጋ ወቅት ሊፈጠር የሚችል የእሳት አደጋን ቀድሞ...
“ኢትዮጵያ የታሪክ እና የባሕል ሀብታም ናት” ባካሪ ሳኛ
ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የአርሰናል እና የማንቸስተር ሲቲ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ የባሕር ዳር ስታዲየምን ጎብኝቷል። በጉብኝቱ ከባካሪ ሳኛ በተጨማሪ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጅራ እና ሌሎች የሥራ ኀላፊዎችም ተገኝተዋል።
የቀድሞው...
“ከሕልም ወደ እውነት፡ ኢትዮጵያ የቀጠናዊ ብልፅግና ሞተር እና የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል!”
የኢፌድሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መልዕክት፦
ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስና ብሩህ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት ስናልማቸው የነበሩ ታላላቅ ርዕዮች ዛሬ በተግባር ተተርጉመው የዜጎች ተጠቃሚነት የሚረጋገጥባቸው፣ የሀገር ክብር የሚታደስባቸውና የቀጠናው ትስስር የሚጠናከርባቸው ህያው እውነታዎች ሆነዋል።
በትናንትናው ዕለት በክቡር ጠቅላይ...
ወራሪው ጣሊያን ጦር ዶጋሊ ላይ መሸነፍ
ባሕር ዳር፡ ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ራስ አሉላ አባ ነጋ ለወረራ ድንበር ጥሶ የመጣውን የጣሊያን ጦር ዶጋሊ ላይ ቀድመው ማሸነፍ የቻሉት በዚህ ሳምንት ነበር።
የአሁኗን “ኤርትራን” የዚያን ጊዜዋን ባሕረ ነጋሽ የሚያሥተዳድሩት ራስ አሉላ አባ ነጋ...








