የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማዕቀፍን ሊያጸድቁ እንደሚገባ ተጠየቀ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የናይል ቤዝን ኢንሼቲቭን (NBI) ወደ ኮሚሽንነት እንዲሻገር የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማዕቀፍን ሊያጸድቁ እንደሚገባ ተጠይቋል። ኢትዮጵያ የትብብር ማዕቀፉን ቀድማ ያጸደቀች እና ኮሚሽኑ እውን እንዲኾን ተገቢውን እገዛ እያደረገች ትገኛለች...
“በሀገራችን በተለያዩ ጊዜያት የተፈፀሙ ጉልህ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እና ቁርሾዎች እንዲጠገኑ የሽግግር ፍትሕ አስፈላጊ...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የፌዴራል አሥተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ በተካሄደው ምክክር ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና ምክትል አፈ ጉባኤ፣ የተለያዩ ቋሚና ጊዜያዊ የኮሚቴ አባላት፣ የፌዴራል ፍርድ...
ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን በማዘመን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራች መኾኗ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽን እና ቴከኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ለማዘመን እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራች መኾኗን ገልጸዋል። ለዚህም የሥርዓተ ምግብ ሽግግር ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት ምርታማነትን ለማሳደግ...
በመጪው ክረምት ለ50 ሺህ መምህራን እና የትምህርት አመራሮች የብቃት ሥልጠና ሊሰጥ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመጪው ክረምት ለ50 ሺህ መምህራን እና የትምህርት አመራሮች የብቃት ሥልጠና እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። ሥልጠናው የትምህርት ጥራት ችግርን ለመቅረፍ እና የመምህራንን ብቃት ለማሳደግ ያለመ ሲኾን በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች እና...
በ2016 በጀት ዓመት ስምንት ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 2.16 ቢሊዮን ዶላር መገኘቱ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ተስፋዬ ታደሰ እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ ስምንት ወራት ወደ ውጪ ከተላኩት ምርቶች 2.16 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኝቷል። በስምንት ወሩ...








