የተከዜ ዓሣ ሃብት በምን ደረጃ ላይ ነው?

ባሕር ዳር: ኅዳር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተከዜ ግድብ 160 ኪሎ ሜትር ስኩየር ስፋት አለው፡፡ ግድቡ በርካታ ጥቅሞች ያሉት ነው። ከሚሰጣቸው በርካታ ጥቅሞች መካከል አንደኛው የዓሣ ሃብት ነው። ጻዲቅ ንጋቴ የተከዜ ዓሣ ሃብት ልማት የሰላም...

የኤሌክትሪክ ኀይል እጥረት ፈተና የኾነበት የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርክ

ባሕር ዳር: ኅዳር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በፌደራል ደረጃ ሞዴል ተብለው ከተመረጡት አራት የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪያል ፓርኮች መካከል አንዱ የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርክ ነው። በፓርኩ ውስጥ ካሉ ኢንዱስትሪዎች መካከል የሪች...

“የትራንስፖርት እና የሎጀስቲክስ ዘርፍ ለኢትዮጵያ የብልጽግና የጀርባ አጥንት ነው” ዓለሙ ስሜ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ኅዳር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያውን ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በባሕር ዳር ከተማ አካሄዷል። የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ.ር) በባሕር ዳር ከተማ ጉባኤው...

መተጋገዝ እና መተባበር ለሲቪክ ማኅበራት ቀጣይነት ሚናው የጎላ ነው።

ጎንደር: ኅዳር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኙ ሀገር በቀል የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ እና የምክር ቤት ምሥረታን አካሂደዋል። በመድረኩ የፋይናንስ፣ የፍትሕ፣ የፓርቲ እና የሲቪክ ማኅበራት አካላት ተገኝተዋል። የሲቪክ ማኅበረሰብ...

“የአብሮነት ተምሳሌት፣ የታሪክ እና የጥበብ አምባዋ ደሴ ከተማ ገብተናል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ኅዳር 5/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የክልል እና የፌደራል የመንግሥት ሥራ ኀላፊዎች ደሴ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት "የአብሮነት ተምሳሌት፣ የታሪክ እና...