“በኮምቦልቻ ከተማ ለሰው ተኮር ተግባራት የተሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በኮምቦልቻ...
በኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል የአማራ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ምሥረታ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥረታው የፌደራል እና የክልሉ እስልምና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን...
ተሠርተው የሚፈርሱ ሳይኾን በጠንካራ ፕላን እየተመሩ የሚዘልቁ ከተሞች መፍጠር ይገባል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በከተማ አመሠራረት ታሪክ ቀዳሚ ከኾኑ ሀገራት መካከል አንዷ ናት። የታሪክ ድርሳናት እንደሚነግሩን በሺዎች ከሚቆጠሩ ዓመታት በፊት ከተሞች በኢትዮጵያ ነበሩ።
በታላቅነት ተመሥርተው የነበሩ፣ በመናገሻነት ያገለገሉ፣ አሁን ግን ከነበሩበት ከፍታ...
ፖሊስ የተሰጠውን ሙያዊ ኀላፊነት በመወጣት ፍትሕ ፈላጊውን ሕዝብ ለመታደግ መዘጋጀት ይገባዋል።
ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፖሊስ የተሰጠውን ሙያዊ ኀላፊነት በመወጣት ፍትሕ ፈላጊውን ሕዝብ መታደግ እና ለበለጠ ግዳጅ መዘጋጀት ይገባዋል ሲል የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
ዞኑ በሕግ ማስከበር ተልዕኮ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የመደበኛ...
የውኃ ፖለቲካ፣ የቀይ ባሕር ተዋንያን እና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ
ባሕር ዳር: ኅዳር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና" ስምን መልአክ ያወጣዋል" እንዲሉ የቀጣናው ቀንደኛ ተዋንያኖች እጅግ በርካታ ናቸው፡፡ የተዋንያኑ መበራከት ብቻ ሳይኾን ፍላጎቶቻቸውም ጉራማይሌ የሚባል ዓይነት ነው፡፡
ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲን ያካካተተው...








