“በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ እሴት የተጨመረባቸውን ምርቶች ሀገራችን ለውጭ ገበያ እያቀረበች ነው” የኢንዱስትሪ ሚኒስትር...
አዲስ አበባ: ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት የመንግሥት እና የግሉ ዘርፍ ሚና ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ በአምራች ኢንዱስትሪዎች ዙሪያ የሚስተዋሉትን ችግሮች መሠረት በማድረግ የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ...
ዓለም አቀፍ የግንባታ አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው።
አዲስ አበባ: ግንቦት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛው ቢግ አምስት ኮንስትራክት ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የግንባታ አውደ ርዕይ ከግንቦት 22 እስከ 24/2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል። የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው...
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክክር ሊያካሂድ መኾኑ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ግንቦት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከግንቦት 21 እስከ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ውስጥ የሚያካሂደውን የምክክር ምዕራፍ በተመለከተ ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት...
“ወጣቶችን ከአደንዛዥ እና አሉታዊ መጤ ልማዶች ለመጠበቅ ንቅናቄዎችን በማዘጋጀት እየሠራን ነው” ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: ግንቦት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣቶችን ከአደንዛዥ እና አሉታዊ መጤ ልማዶች ለመጠበቅ ንቅናቄዎችን በማዘጋጀት እየሠሩ መኾኑን ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የፀረ-አደንዛዥ እፆች እና አሉታዊ መጤ ልማዶች በታዳጊዎች እና...
” አዲስ ውበት፣ አዲስ ሀሴት”
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በውበቷ ላማረች፣ በጸጋዋ ለተወደደች፣ በተፈጥሮ ለተሞሸረች፣ ረጅሙን ወንዝ ለታጠቀች፣ በምስጢራዊ ሐይቅ ለታቀፈች፣ እንደ ንጉሥ ሰልፈኛ በሥርዓት በቆሙ ዘንባባዎች እጥፍ ድርብ ውበትን ለተጎናጸፈች፣ ባማሩ ጎዳናዎች ለተሞሸረች፣ በሚያውቃትም...








