በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ የፍቅርና የልማት ከተማ በሆነችው...

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሕዝባዊ ውይይት ወደ ኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ ያቀኑት በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው መልእክት አስተላልፈዋል። ሙሉ መልእክታቸው ቀጥሎ ቀርቧል፦...

875 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 875 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የዛሬ ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ናቸው፤ ከእነዚህ ውስጥም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የኾኑ 18 ታዳጊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍና...

” ያመለጣችሁ ዕድል ያስቆጫል” ርእሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ

ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመላቀቅ እና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚችሉ ጉዳዮች ከባሕርዳር ከተማ ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ...

“እንደ ሀገር ዕዳ ለትውልድ እንዳይሻገር ብልጽግና ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው” የሀረሪ ክልል ርእሰ...

ደሴ፡ ሰኔ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት እና ክብር" በሚል መሪ መልዕክት ከልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የውይይት መድረክ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ውይይቱን የሐረሪ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ኦድሪን...

“ሰላማችን አሟልተን፣ የልማት ሥራዎችን አፋጥነን፣ ራሳችንን መቻል አለብን” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመላቀቅ እና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከባሕርዳር ከተማ ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ...