ኅብረተሰቡ የወባ ትንኝ መከላከያ ዘዴዎችን በአግባቡ በመጠቀም ከበሽታው ራሱን እንዲጠብቅ ተጠየቀ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ አዳነ መስፍን በንግድ ሥራ የሚተዳደሩ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው።የመኖሪያ አካባቢያቸው ረግረጋማ በመኾኑ ብዙ ሰው በወባ እንደሚታመም ነግረውናል።
አቶ አዳነ የአልጋ...
የመከላከያ ጀኔራል መኮንኖች አዲስ አበባ ከሚኖሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ መከላከያ ጀኔራል መኮንኖች አዲስ አበባ ከሚኖሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ጋር በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የአማራ ክልል የሰላም ኮንፈረንሰ ውይይት ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተደርጓል፡፡ ወይይቱን የመሩት...
“የአገልግሎት አሰጣጣችንን ዘመናዊ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ቴክኖሎጂን የሪፎርሙ መሠረት ማድረግ ይገባናል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
"የአገልግሎት አሰጣጣችንን ዘመናዊ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ቴክኖሎጂን የሪፎርሙ መሠረት ማድረግ ይገባናል" ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ
የአዘርባጃንን ምርጥ ተሞክሮ በመውሰድ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመስጠት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ዛሬ ከሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ስትሪንግ ኮሚቴ...
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን እና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት ተስማሙ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን ከሰላም ሚኒስቴር ጋር መገናኛ ብዙኀን ሰላምን ለማስጠበቅ ያላቸውን ሚና የሚያጠናክር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር...
“ኢትዮጵያ በብሪክስ አባል ሀገራት መካከል በተካሄዱት ሥብሠባዎች ስኬታማ ውይይቶችን አድርጋለች” አምባሳደር ነብዩ ተድላ
ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብዩ ተድላ በሳምንቱ የተከናወኑ ዐበይት የዲፕሎማሲ ተግባራትን እና ቀጣይ ሥራዎችን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኀን መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ በሩሲያ በተካሄደው ሦስተኛው የብሪክስ አባል ሀገራት...








