ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እየገቡ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው በሦስተኛው ምዕራፍ ላይ ለመሳተፍ ወደ ሀገር ቤት ለመጡ ተጓዞች ይፋዊ የአቀባበል ሥነ ሥርዓት በቦሌ ዓለም አቀፍ...
እኛ እና እንግሊዛውያን የተቸገሩ ዜጎችን የምንረዳበት መንገድ ለምን ተለያየ?
ባሕር ዳር: ሰኔ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ በተለይ በትላልቅ ከተሞች ልመና በስፋት ይስተዋላል። እነዚህ እርዳታ ጠያቂዎች በተለያየ የዕድሜ፣ ፃታ፣ ዕምነት፣ አስተሳሰብ፣ ኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ናቸው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ለጋሽ ነው። ለእርዳታ እጁን...
“ሂዱ እና ወራሪዎችን ድል ንሷቸው፤ በኮሪያ ልሳነ ምድርም ሕግና ሥርዓትን አስከብሩ” አጼ ኃይለሥላሤ
ባሕር ዳር: ሰኔ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሜን ኮሪያ ደቡብ ኮሪያን በመውረሯ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በ1942 ዓ.ም ባደረገው ሥብሠባ ሰሜን ኮሪያ የጠብ ጫሪነት ተግባሯን በአስቸኳይ እንድታቆም አስጠነቀቀ።
ሰሜን ኮሪያ ግን ውሳኔውን ወደ...
“በርካታ ኀይልን ፈጻሚ ማድረግ የመሪነት ሚና ቢኾንም ውጤታማ መኾን የሚቻለው በትብብር ነው” ከንቲባ...
አዲስ አበባ: ሰኔ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "የሕዝብ ተመራጭ ሴቶች ሚና በሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ መልእክት ከተማ አቀፍ የማጠቃለያ ንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል።
በርካታ ኀይልን ፈጻሚ ማድረግ የመሪነት ሚና ቢኾንም ውጤታማ መኾን የሚቻለው በትብብር መኾኑን ከንቲባ...
“ዩኒቨርሲቲው ለጎረቤት ሀገራት የፖሊስ ሠራዊትና መኮንኖች የሚሰጠው የትምህርት ዕድል የሚያኮራ ነው” ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
ባሕር ዳር: ሰኔ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፖሊስ ሠራዊቱን በዕውቅትና ክህሎት ከማጎልበት ባለፈ ለጎረቤት ሀገራት እየሰጠ ያለው የትምህርት ዕድል ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም የምታበረክተው ጉልህ አስተዋጽኦ ማሳያ መኾኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ...








