ሴቶች በዲጂታል ዘርፉ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንዲኾኑ መደገፍ እንደሚገባ በለጠ ሞላ (ዶ.ር) አሳሰቡ።

አዲስ አበባ:ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመተባበረ ያዘጋጁት የሴት ስታርታፖች ውድድር የመዝጊያ ፕሮግራም ተካሂዷል። ከመላው የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ 37 ሴት ስታርታፖች የተሳተፉበት ውድድር ዛሬ ሲጠናቀቅ አሸናፊ ለኾኑት...

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለወጭ ንግድ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ 25 ምርቶችን ወደ ምርት ግብይቱ...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እና የላቀ የፈጠራ ሃሳብ ተግባራዊ በማድረግ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ፣ ግልጽ እና አስተማማኝ የኾነ የገበያ መድረክ እና መጋዘን አገልግሎት መስጠትን ተልዕኮው በማድረግ እየሠራ ያለው የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ድርጅት...

ከ80 ሺህ ቶን በላይ ደረቅ ቆሻሻን ወደ ሃብት መቀየር መቻሉን የአዲስ አበባ ጽዳት አሥተዳደር...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኤጀንሲው "ደረቅ ቆሻሻ ሃብት ነው" በሚል መሪ ሃሳብ አውደ ርዕይ እና የግንዛቤ ፈጠራ መድረክ እያካሄደ ነው። የአዲስ አበባ ጽዳት አሥተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ለማ (ዶ.ር) አዲስ አበባን...

“በጋራ እና በትብበር የምንፈልጋትን አፍሪካ እንገንባ” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ: ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 'አፍሪካ በጠንካራ አንድነት ለሁለንታዊ ፀጥታ እና ሰላም' በሚል መልዕክት የአፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ዓድዋ ሙዚየም እየተካሄደ ነው። ጉባኤውን የከፈቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ “እዚህ የተሰባሰብነው...

“ብዙ ሁነን እንደ አንድ በመቆም ለኢትዮጵያ ከፍታ የምንነሳበት ጊዜ ነው” ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ

አዲስ አበባ: ጥቅምት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ)“ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ መልዕክት የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተከብሯል። በመርሐ ግብሩ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ የሰንደቅ ዓላማ ቀን...