ጎግል ፕሌይ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ተጽዕኖ እንደሚፈጥር በለጠ ሞላ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የጎግል ፕሌይ (Google Play) አልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር) እንደገለጹት የጎግል ፕሌይ የአልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ...
“የአፍሪካን ልማት እና ብልጽግና ለማረጋገጥ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው” ታየ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ: ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ጉባኤ በአፍሪካ ኅብረት እየተካሄደ ነው።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና የሚኒስትሮች ጉባኤ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ልማት እና አዲሲቷን አፍሪካ በአዲስ ገጽታ...
በዓለም ዘላቂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን መገንባት እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር...
አዲስ አበባ: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ በተካሄደው ከርሀብ ነጻ ዓለም ዓለም ጉባኤ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) በዓለም ዘላቂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን መገንባት እንደሚገባ ተናግረዋል።
የአየር...
ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሠራ መኾኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሠራ መኾኑን የግብርና ሚኒስቴር ገልጿል። በግብርና ሚኒስቴር የእርሻ እና ሆልቲካልቸር ሚኒስትር ድኤታ መለሰ መኮንን (ዶ.ር) የምግብ እና የሥርዓተ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከክልሎች...
20 ሺህ ለሚኾኑ አዲስ ምሩቃን የሥራ ዕድልን የሚፈጥር አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 300 የሚኾኑ ቀጣሪ ድርጅቶች በተገኙበት ከ30 ሺህ በላይ የሥራ ዕድሎችን የሚፈጥረው አምስተኛው ሀገር አቀፍ የሥራ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፍቷል። አውደ ርዕዩ የተዘጋጀው በሥራ እና ክህሎት...








