የኢትዮጵያ መንግሥት ሕገ-ወጥ ስደትን ለመቆጣጠር የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለፍልሰት ዘላቂ መፍትሔዎችን ለማምጣት የሚያስችል ሁለተኛው ምዕራፍ የትብብር እና የአጋርነት መድረክ ተካሂዷል። ትብብር እና አጋርነቱ የተካሄደው ኮምፓስ (COMPASS) በተሰኘው የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ዩ ኤን ማይግራንትስ በኢትዮጵያ ፕሮግራም...
ዓለም አቀፍ የጥራጥሬ እና ቅባት እህሎች ኮንፈረንስ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ)13ኛው ዓለም አቀፍ የጥራጥሬ እና ቅባት እህሎች ኮንፈረንስ ከኅዳር 10 እስከ 11/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ዓድዋ ድል መታሰቢያ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
የኮንፈረንሱን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ አዘጋጆቹ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር...
የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ሀገራዊ ትብብርን በሚያሳድግ መልኩ ለማክበር መዘጋጀቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 6/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሕገ-መንግሥቱ የተገኙ መብቶችን ለማጠናከር የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ገልጿል። 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች በዓልን አስመልከቶ መግለጫ ተሰጥቷል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝብ ምክር ቤት...
“ምሁራን ለሀገራዊ ችግሮች የጋራ መፍትሄ ማምጣት ላይ የመሥራት ሙያዊ እና ታሪካዊ ኀላፊነት አለባቸው” ፕሮፌሰር...
አድስ አበባ: ኅዳር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 51 የመንግሥት እና አምስት የግል ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉበት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ነው።
ኢትዮጵያ ለዘመናት በተለያዩ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሠራሽ ችግሮች ውስጥ በጽናት ያለፈች ሀገር ናት ያሉት የሀገራዊ...
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች ዕውቅና እና ሽልማት አበረከተ፡፡
ባሕር ዳር: ኅዳር 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ2016 የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ እና በከተማዋ ውስጥ በሚገኙ ከፍተኛ የመንግሥት...








