“ሀገሩን የሚወድ ትውልድ ዛሬን አገልግሎ ለነገ የሚተርፍ ተቋም ገንብቶ ሊያልፍ ይገባል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...

አዲስ አበባ: ኅዳር 7/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሰንዳፋ የተገነባውን የፎረንሲክ ምርመራ እና የልህቀት ማዕከልን መርቀው ለሥራ ክፍት አድርገዋል። በየጊዜው የሚፈፀሙት ወንጀሎች በዓይነታቸው ውሥብሥብ እና ለምርመራ አቅምን የሚፈትኑ እየኾኑ በመምጣታቸው ዘመኑን የዋጀ...

ኢትዮጵያ በኮሪደር ልማቱ መጠቀም መጀሯን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሸን አገልግሎት አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ ፈጣን የምጣኔ ሃብት ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉት የአፍሪካ ሀገራት በግንባር ቀደምትነት እንደምትገኝ ጠቅሰዋል። የዕድገቷን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እና የማደግ...

አብሮነትን የሚያጠናክረውን የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ለማክበር መዘጋጀታቸውን የዲላ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡

አዲስ አበባ: ኅዳር 7/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 12ኛው የፌዴሬሽኑ አባል ከኾነው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መካከል አንዱ የኾነው የዲላ ከተማ 19ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ለማክበር መዘጋጀቱን ነዋሪዎች እና ከተማ አሥተዳደሩ ገልጸዋል፡፡ የዲላ ከተማ ነዋሪ አቶ ሞላ...

“በከተሞች የተጀመሩ የኮሪደር ልማት ሥራዎች የዜጎችን ሕይዎት መለወጥ የሚችሉ ናቸው” ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር)

አዲስ አበባ: ኅዳር 07/2017 ዓ.ም የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሀገሪቱን አሁናዊ ሁኔታ እና የቀጣይ አቅጣጫን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው "በከተሞች እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎች የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ፤ የከተሞችን የቱሪዝም አቅም ለማሳደግ የሚያግዙ መኾናቸውን" የመንግሥት ኮሙኒኬሽን...

በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ያሉ ጽንፈኛ ኀይሎች በመሠረተ ልማት ሥራዎች ላይ ጉዳት እያደረሱ እንደኾነ...

አዲስ አበባ: ኅዳር 7/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ የሀገሪቱ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) በሰጡት መግለጫም በአማራ ክልል ያለው የጽንፈኛ ኀይል በአማራ ክልል ትምህር እንዲቋረጥ እና...