የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀዳሚ የቱሪስት መዳረሻ ለመኾን ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ቋሚ ምስክር...

ባሕር ዳር: ጥር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የገበታ ለትውልድ ውጥን የተገነባው እና በ13 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምግብ ቤቶችን፣ የመዋኛ ገንዳዎችን፣...

“ኢትዮጵያ ለውጭ ኢንቨስትመንት እና የሁለትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትስስሮችን ለማጠናከር ቁርጠኛ ናት” የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር...

  አዲስ አበባ: ጥር 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገራቱ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትብብር እና የንግድ ትስስር ለማጠናከር የብራዚል- ኢትዮጵያ የንግድ እና የኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመድረኩ ከሁለቱም ሀገራት ባለሃብቶች፣ የንግድ መሪዎች እና ፖሊሲ አውጭዎች ተሳትፈዋል። መድረኩ...

የህወኃትን ዳግም ወረራ የሚያወግዝ ሰልፍ በደባርቅ ከተማ እየተካሄደ ነው።

  ደባርቅ: ጥር 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ህወኃት ያደረገውን የዳግም ወረራ ሙከራ የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ሰልፉ የሃይማኖት አባቶች፣ የደባርቅ እና አካባቢው የማኅበረሰብ ክፍሎች እንዲሁም በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት...

“በትጋት የሚሰሩ ክንዶች ሌማታቸውን አትረፍርፈዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሌማት ትሩፋት መንግሥት ለዜጋ እና ለሀገር ያለውን ክብር ያሳየበት ልዩ እሳቤ እና ትግበራ ነው፡ ብለዋል። መንግሥት በሌማት ትሩፋት ዘላቂ...

የወርቅ ምርትን ለማሳደግ በተከናወነ የተቀናጀ ሥራ ውጤት መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ።

አዲስ አበባ: ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ12 የዓለም ሀገራት የማዕድን ዘርፍ ተወካዮች እና የኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ተዋናዮች በተገኙበት ዓለም አቀፍ የሲያናይድ ማኔጅመንት ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩ ሚድሮክ ወርቅ ማዕድን...