የሥራ ፈጠራ ሀሳቦች መበረታታት በሥራ ፈጠራ ላይ የተመሠረተ ትውልድ ለመፍጠር ወሳኝ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ኢንተርፕርነርሺፕ ለሁሉም" በሚል መሪ ሀሳብ ዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሺፕ ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሺፕ ሳምንት በኢትዮጵያ ለ10ኛ ጊዜ በዓለም ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ ነው እየተከበረ የሚገኘው።
በመድረኩ የኢንተርፕርነርሺፕ...
የብሔር በሔረሰቦች ቀንን ምክንያት በማድረግ የንግድ አውደ ርዕይ እና ባዛር በአዲስ አበባ ከተማ ተከፈተ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀንን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ምክር ቤት አሥተባባሪነት የንግድ አውደ ርዕይ እና ባዛር ተከፍቷል። በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይን...
ሥልጡንነት ያስቀናኛል!
ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሞኑን የዓለም ሕዝብ የአሜሪካን ሀገራዊ ምርጫ ሲከታተል ሰንብቷል። የኀያላን ሀገራት ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች በሌሎች ሀገራት ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ የሚኖራቸው ‘’ተፅዕኖ’’ የማሳደር አቅም ላቅ ያለ ስለኾነ...
የወላይታ ሶዶ ነዋሪዎች እንግዶችን በፍቅር ተቀብለው ለማስተናገድ ተዘጋጅተዋል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የወላይታ ሶዶ ነዋሪዎች ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል ወደ አርባ ምንጭ ከተማ የሚገቡ እንግዶችን በፍቅር ተቀብለው ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጅት ማድረጋቸውን ለአሚኮ ተናግረዋል። ነዋሪዎች የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል ከአብሮነት ባሻገር...
የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማጠቃለያ መርሐ ግብር በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በእንጅባራ ከተማ...
እንጅባራ፡ ኅዳር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የሃሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ መልዕክት እየተካሄደ በሚገኘው በዚኹ መርሐ ግብር ከእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር፣ ከባንጃ ወረዳና ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ የተወከሉ የፓርቲው አባላት፣ ደጋፊዎች እና መሪዎች ተገኝተዋል።
የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ብልጽግና ፓርቲ...








