“በአንድነት እንኑር፤ በፍቅር እንሻገር”
“በአንድነት እንኑር፤ በፍቅር እንሻገር"
ጎንደር: ኅዳር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድነት የኖሩት ገናና ታሪክ ሠርተዋል፤ በአንድነት የኖሩት ፈተናን ሁሉ በድል አልፈዋል፤ በአንድነት የኖሩት አያሌ የሥልጣኔ ታሪኮችን ጽፈዋል፤ በጠላቶቻቸው ላይ ሠልጥነዋል፡፡
ሀገርን ከእነድንብሩ፣ ነጻነትን ከእነክብሩ ለልጅ ልጅ አቆይተዋል፡፡...
“ዛሬ ምን አገባኝ ያለ ነገ ባለተራ ነው”
ባሕር ዳር: ኅዳር 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ይህ በጓደኛየ ላይ የደረሰ እውነተኛ ገጠመኝ ነው። ሀገር ሰላም ነው ብሎ በጥዋት ተነስቶ ወደ ሥራ እየተጓዘ ነበር። ሰዓቱ ደግሞ ከጥዋቱ 12:30 ሰዓት አካባቢ። ከቤቱ ትንሽ ራቅ እንዳለ በግራ...
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው “የእንደራሴው ፍኖት” የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ፡፡
ጎንደር: ኅዳር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምሑራን የተዘጋጀው "የእንደራሴው ፍኖት" የተሰኘው እና ለሀገራቸው እና ለጎንደር አካባቢ ትልቅ አበርክቶ ባላቸው አቶ ባዩህ በዛብህ የሕይዎት ታሪክ ላይ የሚያጠነጥነው መጽሐፍ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ...
የዳኝነት እና የፍትሕ ተቋማት የትብብር መድረክ መቋቋሙ የፍትሕ ሂደቱን ቀልጣፋ እና ተደራሽ እንደሚያደርገው ተጠቆመ።
ደባርቅ: ኅዳር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዳኝነት እና ፍትሕ ተቋማት የምክክር መድረክ በደባርቅ ከተማ ተካሂዷል።
የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ርብርብ የፍትሕ ተቋማት ሚና ጉልህ ነው። የፍትሕ ተቋማቱ ሥራቸውን በተሻለ መንገድ እንዲሠሩ የትብብር እና የምክክር መድረክ መቋቋሙም...








