“ተወዳዳሪ እና ትርፋማ የልማት ድርጅቶችን መፍጠር አለብን” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሥራ አሥፈጻሚዎች እና የሥራ አመራር ቦርድ አባላት በቢዝነስ የአመራር ጥበብ ላይ ያተኮረ የአቅም ግምባታ ሥልጠና እና የልምድ ልውውጥ መድረክ እያካሄዱ ነው።
በመርሐ ግብሩ...
ባለፉት ዓመታት የ23 በመቶ እድገት ማስመዝገቡን ዓባይ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኀበር ገለጸ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኀበር 14ኛውን መደበኛ የባለ አክሲዮኖች ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ አካሂዷል።
ጉባኤው የተካሄደው የዳሬክተሮች ቦርድ አባላት የኩባንያው ማኔጅመንት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው።
ዓባይ ኢንሹራንስ አክሲዮን...
“በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ እየተገነቡ ካሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች በተጓዳኝ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታውቀዋል።
በዛሬው እለትም የኢትዮጵያ ወዳጅ...
የአዲስ አበባ መንገዶች የነገውን ዕድገት ጭምር እንዲሸከሙ ተደርገው በጥራት እየተሠሩ ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ በመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት እየተሠሩ የነበሩ እና አሁን ላይ የተጠናቀቁ የውስጥ ለውስጥ የማሳለጫ መንገዶችን፣ ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ ሱቆችን እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ከንቲባ አዳነች አቤቤ...
ግብርና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የጥጥ ማኅበር ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራረመ።
አዲስ አበባ: ታኅሳስ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ግብርና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የጥጥ ማኅበር ጋር በጋራ ለመሥራት የፈጸመው ስምምነት ኢትዮጵያ ገበያውን በስፋት እንድትቀላቀል የሚያስችል ነው። ስምምነቱ አለምአቀፉን የጥጥ ምርት ገበያ ሰንሰለት በማሳለጥ በኩልም የጎላ ፋይዳ እንዳለው...








