“ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላትና ስብስቦች የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች እንጂ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች ሊተላለፍባቸው...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሃይማኖቶች የመንፈሳዊ እና ማኅበራዊ ዕሴት መሠረቶች በመሆን ከፍተኛ የሆነ የሥነ ምግባርና የግብረ ገብነት ትምህርትና ግንባታ የሚከናወንባቸው ማዕከላት መሆናቸው ይታወቃል፡፡ ሃይማኖታዊ ትዕዛዛትና አስተምህሮዎችም የሰዎች ማኅበራዊ ግንኙነትና ቁርኝነትን በማጠናከር ሰላም፣ መከባበር፣...
“የሃይማኖት መሪዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ልሂቃን ተግተን ለሰላም ልንሠራ ይገባል” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስትያናት ካውንስል የልደት በዓልን አስመልክቶ የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
በመግለጫው ላይ የተገኙት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት...
በሕገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ ሕጋዊ መስመር እንዲገቡ የኢሜግሬሽን እና ዜግነት...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢሜግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም እስከ ጥር 30/2016 ዓ.ም ድረስ ወደ ሕጋዊ መስመር እንዲገቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡
የኢሜግሬሽን እና...
ለልደት እና ጥምቀት በዓላት በአማራ ክልል ከ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሊትር በላይ ዘይት እንደሚሰራጭ...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል እና ለጥምቀት በአማራ ክልል የሚሰራጨውን ከ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሊትር በላይ ዘይት ሥራ የሚያከናውነው የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን መኾኑን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር...
ሕዝቡ በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ እምነት እንዲኖረው እንዲሠራ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሕዝቡ በፍትሕ ሥራዓቱ ላይ እምነት እንዲኖረውና ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኝ በፍትሕ ጥራት ላይ መሥራት እንደሚገባ ነው አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ያሳሰቡት። በሀረሪ ክልል ሀረር ከተማ የተካሄደው የሀገር አቀፍ የሕግ...