“በመንግሥት እና በግሉ ዘርፍ ሊሸፈኑ ያልቻሉ ችግሮችን በመሸፈን በተቋቋምንበት ዓላማ ልክ በስፋት እንሠራለን” የኢትዮጵያ...

አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ልማት እና እድገት የሪፎርም ንቅናቄ ማብሰሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ.ር)...

“ዘንድሮ ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ...

ባሕርዳር: ታኅሳሥ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እንዳሉት ዘንድሮ ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ ተክል ዝግጅት ተጀምሯል። እስካሁን ከነበረን በከፍተኛ ሁኔታ ተሻሽሎ በቡና፣...

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጥሪን ተከትሎ ለመጡ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ይፋዊ አቀባበል ማስጀመሪያ መርሐ...

ባሕርዳር: ታኅሳሥ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በተካሄደው ይፋዊ የአቀባበል መርሐ ግብር ላይም የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል። በሦስት ዙር የሚካሄደው ‘ወደ መሰረት መመለስ’...

14ኛው የአብሮነት ቀን በተለያዩ ሁነቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው።

አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአብሮነት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ ኀዳር ስድስት ቀን "የመቻቻል" ቀን ተብሎ እንዲከበር በዩኔስኮ መወሰኑ ይታወሳል፡፡ ይህ ቀን ታዲያ በኢትዮጵያም የአብሮነት ሳምንት ተብሎ ከታኅሣሥ 20 ቀን ጀምሮ "ብዝኃነትን መኖር"...

“በልደት በዓል የኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ችግርን እንዳይፈጠር ዝግጅት አድርገናል”የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመጪው የልደት በዓል ወቅት ከበዓሉ ዋዜማ ጀምሮ በበዓሉ ዕለት ሊያጋጥም የሚችለውን የኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ችግር ለመቀነስ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ማከናወኑን ገልጿል። በበዓሉ ዋዜማም...