✍️የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር!
ባሕር ዳር: ጥር 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር በጠላት ወረራ ዘመን በዚህ ሳምንት ጥር 1 ቀን 1931 ዓ.ም የተመሠረተ ድርጅት ነው፡።
አባላቱ በአምስት ዓመቱ የትግል ዘመን እነዚያ ወጣት ኢትዮጵያውያን አንጀታቸውን ለረሀብ፤ እግራቸውን...
የአገው ባሕላዊ የገና ጨዋታ በአዲስ አበባ ተካሄደ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የአዊ ብሔረሰብ ተወላጆች የገና ጨዋታ አካሂደዋል።
ከገና ጨዋታው በተጨማሪ በገና ባሕላዊ ጨዋታዎች እና ጭፈራዎች ባሕሉን በደማቅ ሁኔታ አክብረዋል።
ዝግጅቱን...
“የልደት በዓል ሲከበር ፍቅርን፣ እርቅን እና ሰላምን በማስረጽ መኾን አለበት” ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ለልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ...
ወደ ልመና የወጣው አባት?
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለሁበት ባሕርዳር ከተማ በአንዱ ቀበሌ ያገኘዋቸው የከባድ ጭነት መኪና አሽከርካሪ የባሕርዳር ነዋሪ እንደኾኑ እና ሦስት ልጆች እንዳሏቸውም አጫወቱኝ፡፡
ሰውየው አሁን ላይ ተስፋ ያለው ነገር እየታያቸው እንደኾነ ቢናገሩም ገና ዋናው...








