መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተገልጋዮች ስቀው አገልግሎት የሚያገኙበት ተቋም ነው።

ባሕር ዳር፡ የካቲት 02/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በመንግሥት ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ መንግሥት ሰፊ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል። ከእነዚህ ሥራዎች መካከል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት አንዱ ነው። የአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት...

“ለሀገር ሲሉ መስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግኖች መታሰቢያ ሐውልቱ ቤተ መጻሕፍት እንዲኾን ወስነናል” ሌትናል ጄኔራል ዘውዱ...

ባሕር ዳር: የካቲት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በሰቆጣ ከተማ በሀገር መከላከያ ሠራዊት ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ የተገነባውን ዲጂታል ቤተ መጻሕፍት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። የሰቆጣ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጌትነት እሸቱ የኢትዮጵያ መከላከያ...

“ተተኪ ወጣቶች ላይ መሥራት ለነገ ስፖርት ስኬት መሠረት መጣል ነው” ሚኒስትር ሼዊት ሻንካ

አዲስ አበባ: የካቲት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ሥልጠና ምዘና ውድድር "የታዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ተጀምሯል። የኢትዮጵያ ባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር...

👉 ደራሲ አቤ ጉበኛ (1925 ዓ.ም -1972 ዓ.ም)

ባሕር ዳር: የካቲት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ደራሲ አቤ ጉበኛ በአማራ ክልል ጎጃም አቸፈር ወረዳ ልዩ ስሙ ኮረንች አቦ በተባለ ቀበሌ በ1925 ዓ.ም ነው የተወለደው፡፡ ደራሲ አቤ ጉበኛ ጋዜጠኛ እና ደራሲ ከመኾን በተጨማሪ ሀገሩን በማስታወቂያ...

“የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለአካባቢው ግርማ ሞገስን ያላበሰ፣ ለእኛም ሃሴትን የሞላ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

ባሕር ዳር፡ ጥር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። በመረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ይህ ሪዞርት ለሆቴል የሚሰጠው አገልግሎት እንደተጠበቀ...