የኮሪያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኮሪያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ለንፁሕ መጠጥ ውኃ እና ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና አገልግሎት የሚውል የ1 ነጥብ 37 ቢሊዮን ብር ድጋፍ አስረክቧል።
በድጋፍ ርክክቡ ላይ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ አቡበከር ካምፖ (ዶ.ር) የኮሪያ...
አስበው የሠሩት ብርቱው ሰው
ባሕር ዳር: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በቀደምት ሥልጣኔዋ እና ታሪኳ ትታወቃለች። የተፈጥሮ ሀብቷ፣ ተስማሚ የአየር ንብረቷ እና ሌሎች የሚዘረዘሩ ሀብቶቿ ናቸው። በርዝመቱ እና ፖለቲካዊ ታሪኩ የሚታወቀው የዓባይ ወንዝ መመንጫም ናት።ይህ ሁሉ ማንነቷ ግን...
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ 75 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ማግኘቱን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ንፁህ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ የመኾን ራዕይን ይዞ እየሠራ ያለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል ማመንጫዎችን፣ ማስተላለፊያዎችን እና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን በመገንባት እና በማሥተዳደር የኤሌክትሪክ ኃይል የጅምላ ሽያጭን ለሀገር...
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የገዘፈ እና የላቀ ኾኗል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና የማስተማር ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩ የቀድሞ የትምህርት ሚኒስትሮች ስለ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የነበራቸውን ትዝታ ገልጸዋል።
የቀድሞዋ የትምህርት ሚኒስትር አምባሳደር...
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለባለውለታዎች እውቅና ሰጠ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና የማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት ምሥረታ ማጠቃለያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ለተቋሙ እና ለሀገር አሥተዋጽኦ ላበረከቱ ድርጅቶች እና ግለሰቦች በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ ሕንጻዎች በስማቸው...