ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የምግብ ሥርዓት ለመዘርጋት እየሠራች መኾኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአየር ንብረት ለውጥ በግብር እና በምግብ ሥርዓት ላይ የሚያስከትለውን ተግዳሮት ለመቀነስ የሚያስችል ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅቶች ጋር...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታትን እድሳት የኮሪደር ልማትን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ጥር 07/2017 ዓ.ም(አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታትን እድሳት የኮሪደር ልማትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት "በጎንደር ከተማ እየተካሄዱ ያሉት የፋሲለደስ እድሳት እና የኮሪደር ልማት ሥራዎች...
አቢሲኒያ ባንክ ለዕድለኞች ሽልማቶችን አስረከበ።
አዲስ አበባ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አቢሲኒያ ባንክ በ"እንሸልምዎ" መርሐ ግብር ዕድለኞች ለኾኑ ደምበኞቹ ሽልማቶችን አስረክቧል።
ባንኩ ለስድስተኛ ጊዜ ባዘጋጀው የ"እንሸልምዎ" መርሐ-ግብር ለባለ ዕድለኛ ደንበኞች የሽልማት ርክክብ ሥነ ሥርዓት አካሂዷል። ባንኩ...
“5 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በሥነ ሕይወታዊ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ይሸፈናል” ግብርና...
አዲስ አበባ: ጥር 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት በተፈጥሮ ሃብት ልማት በተሠሩ ተግባራት የተገኙ ስኬቶችን እና በነገው ዕለት በሳይንስ ሙዚየም የሚካሄደውን ሀገር ዓቀፍ የተፈጥሮ ሐብት ሲምፖዚየም አስመልክቶ ግብርና ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል።
የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ...
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ከፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ጥር 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ከዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
ከአፍሪካ ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት ፕሮግራም (ካዳፕ) ልዩ ጉባኤ ጎንለጎን በተደረገው ውይይት ግብርናን ማዘመን፣ የዓባይ ውኃ በጋራ...








