የኢትዮ-ሶማሊላንድ የባሕር በር ስምምነት በቅንነት የሚወሰድና የሚደገፍ ሀገራዊ አጀንዳ ነው።

ባሕር ዳር፡ ጥር 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችው የባሕር በር ስምምነት በቅንነት የሚወሰድ ሀገራዊ አጀንዳ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ ድጋፍ እንደሚያደርጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ተናገሩ። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር...

“ከአፍሪካ መዲና እስከ ዓለም የሚደርሰው የዲፕሎማሲ ሳምንት ነገ በይፋ ይከፈታል” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ባሕር ዳር: ጥር 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዲፕሎማሲ ሳምንት የአዲስ አበባን የዲፕሎማሲ ማዕከልነት ለማስፋትና ለማፅናት ትልቅ አቅም የሚፈጥር መኾኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዶክተር መለስ ዓለም፤ በነገው እለት በይፋ...

የተቀናጀ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ጥር 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 4 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የኢፌዴሪ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ በኢትዮጵያ እየተከናወነ ያለውን ወቅታዊ የሰብዓዊ...

የጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃን ለመከላከል ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እንደሚሠራ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃን ለመከላከል ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እንደሚሠራ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በጥላቻ ንግግር እና በሐሰተኛ መረጃ መከላከያ መንገዶች ዙሪያ ለበይነ መረብ መገናኛ...

በ30 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ የከተማ መሬት አያያዝ እና ማዘመን ተግባር ሊከናወን መኾኑ ተገለጸ።

አዲስ አበባ: ታኅሳስ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ30 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ በባሕር ዳር፣ በሃዋሳ፣ በአዳማ እና በሶዶ ከተሞች የከተማ መሬት አያያዝ እና የማዘመን ተግባር ሊከናወን እንደኾነ ተገለጸ፡፡ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር እና የኮሪያው ዋቩስ...