በአዲስ አበባ የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ከጸጥታ ችግር ነጻ ኾኖ ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራ...

አዲስ አበባ: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ ከተማ የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ከጸጥታ ችግር ነጻ ኾነው እንዲከበሩ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ እንደኾነ የከተማዋ ሰላምና ጸጥታ አሥተዳደር ቢሮ ገልጿል። በዓላቱ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ...

ኢትዮጵያ የኢነርጂ ተጠቃሚነቷን ለማስፋት የተለያዩ አማራጮችን እየተከተለች እንደምትገኝም የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ድኤታ ነመራ...

አዲስ አበባ: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የኢነርጂ ተጠቃሚነቷን ለማስፋት የተለያዩ አማራጮችን እየተከተለች እና እየተጠቀመች እንደምትገኝም የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ድኤታ ነመራ ገበየሁ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡ "የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ዘላቂ ዕድገትን የምታረጋግጥ ኢትዮጵያ" በሚል...

አስገዳጅ የጥራት ደረጃዎችን ማጽደቁን የኢትዮጵያ ጥራት ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡

አዲስ አበባ: ጥር 3/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ጥራት ደረጃዎች ኢንስቲትዩት በ38ኛው ብሔራዊና የደረጃዎች ምክር ቤት 385 የጥራት ደረጃዎችን ማጽደቁን ገልጿል። ተቋሙ 233 አዲስ እና 152 ነባር የጥራት ደረጃዎችን ማጽደቁን ነው በሰጠው መግለጫ የገለጸው። ከእነዚህ ውስጥ 12ቱ...

ብዙ መልካም የጋራ ትናንቶችን በማሳደግ የጋራ ነጋችንን ልንገነባ ይገባል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገረ መንግሥት ግንባታ የወጣት ምሁራን ሚና በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ውይይት እየተካሄደ ነው። በብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ዋና ጽሕፈት ቤት አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው መድረክ የወጣቶች ሊግ ማኅበራት...

“በኢትዮጵያ በመንግስታት ቅብብሎሽ ተጠብቆ የዘለቀውን የዲፕሎማሲ ስራ በጽናት ማስቀጠል ይገባል” አቶ ደመቀ መኮንን

ባሕር ዳር፡ ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ በመንግስታት ቅብብሎሽ ተጠብቆ የዘለቀውን የዲፕሎማሲ ስራ በጽናት ማስቀጠል ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተው የዲፕሎማሲ ሳምንት አካል የሆነው...