የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጁዌሊና ለአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ።
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጁዌሊና አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዝዳንቱም ለተደረገላቸው አቀባበልም...
የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ለአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ።
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም ነው የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ሳሚያ ሱሉሁ አዲስ አበባ ገብተዋል።
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የከተማ...
የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበር እና የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት መሐመድ ኦሊድ ጊዞኒ በአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ...
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ የተለያዩ ሀገር መሪዎች ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ የተለያዩ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችም አቀባበል በማድረግ ላይ ናቸው፡፡
38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት...
የኢትዮጵያ ጌጥ የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ!
ባሕር ዳር: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ደምቃ የምትታይባቸው ጌጥ የኾኑ ተቋማትን በመሪዎቿ ጥረት ሠርታለች። ከእነዚህ ተቋማት መካከል የአፍሪካ ኅብረት ተጠቃሽ ነው። ሁሌም የካቲት ወር ሲመጣ ይህ ተቋም ኢትዮጵያን ያስውባታል። ሥሪቷንም ለዓለም...
“ስለ ኢትዮጵያ” የተሰኘው ሀገራዊ የፓናል ውይይት በቡታጅራ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
አዲስ አበባ: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዘጋጅነት "ስለ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ሀገራዊ የፓናል ውይይት እና የፎቶግራፍ ዐውደ ርዕይ ሁለተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምሥራቅ ጉራጌ ዞን በቡታጅራ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።...








