በበጀት ዓመቱ ከ1 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን የንጹህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የውኃ እና...

አዲስ አበባ: የካቲት 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ2017 ዓ.ም ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸምን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገምግሟል። በግማሽ ዓመቱ የድንበር እና ድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን ተጠቃሚነት፣ የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት...

“የተጀመሩ ሥራዎችን መጨረስ፣ አጀንዳዎችን መቅረጽ እና ይፋ ማድረግ የቀጣይ አቅጣጫዎች ናቸው” ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ

አዲስ አበባ: የካቲት 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት ሦስት ዓመታት ያከናወናቸውን ዐበይት ሥራዎች እና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች አስመልክቶ ለሚዲያ ባለሙያዎች ገለጻ አድርጓል። በኮሚሽኑ የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክተው ማብራሪያ የሰጡት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር...

ስደት ዓለም አቀፍ ችግር በመኾኑ ዓለም አቀፍ ትብብርን ይጠይቃል።

አዲስ አበባ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የካርቱም ፕሮሰስ አካል የኾነ የስደተኞች እና የስደት ተመላሾችን ጉዳይ የሚመክር መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ የፍልሰት መስመር ተነሳሽነት በመባል የሚታወቀዉ የካርቱም ፕሮሰስ በአፍሪካ...

የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከ1 መቶ 11 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሠብሠቡን ከንቲባ አዳነች...

አዲስ አበባ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው፡፡ በምክር ቤቱ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራትን ሪፖርት ያቀረቡት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ...

“38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በስኬት ተጠናቅቋል” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እና 46ኛው የአሥፈጻሚዎች ጉባኤ መጠናቀቅን አስመልክቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መግለጫ ሰጥተዋል። ኢትዮጵያ በቂ ዝግጅት በማድረግ አንድ ንጉስ፣ 30...