መንግሥት የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ሁኔታን ለማሻሻል የሚያስችል አዳዲስ ማሻሻያዎችን ማድረጉን አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞችን ጨምሮ የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሚያስችል አዳዲስ ማሻሻያዎችን ማድረጉን አስታውቋል።
የደመወዝ እና የግብር ማሻሻያ የተደረገባቸውም ፡-
የዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከ 4ሺህ 760 ብር ወደ...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦
አርባምንጭ በተፈጥሮ ስሪቷ ውብ ናት። በከተማዋ እየተካሄዱ ያሉ የልማት ሥራዎች በቅርቡ በጎበኘንበት ወቅት የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክትን ተመልክተናል። ይኽ ሥራ በመጠነ ርዕዩ ግዙፍ በመሆኑ አርባምንጭ ታላላቅ ጉባኤዎችን እንድታስተናገድ ያስችላታል። ከዚህ ቀደም ከነበረን ምልከታ ሰፋ ብሎ...
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ63 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው አገልግሎቱ ከሀገር አቀፍ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ፕሮግራም መጀመር ወዲህ ከፍተኛ...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦
በቬይትናም የቶዮ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ በነበረን ጉብኝት እና ከኩባንያው ፕሬዝደንቱ ጋር በነበረን ውይይት የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎችን በሀገራችን ለማምረት ተስማምተን ነበር። ዛሬ በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ በነበረን ጉብኝት በፓርኩ ከፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጪያዎችን...
በሰሜን ሸዋ ዞን ከሐምሌ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከ1 ሺህ 300 በላይ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን...
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ መደበኛ ሕይወታቸው እንዲመለሱ የማድረግ ተግባሩ ተጨባጭ ውጤት እየተመዘገበበት እንደሚገኝ የሰሜን ሸዋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ...