ጉባኤው ኢትዮጵያ ትላልቅ ዓለም አቀፍ መድረኮችን በስኬት ማስተናገድ እንደምትችል ያሳየችበት ነው።

አዲስ አበባ፡ የካቲት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እየተካሄደ ነው። የጉባኤውን ሂደት አስመልክተው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትር ድኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መግለጫ ሰጥተዋል። ጉባኤው "ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፥...

“አፍሪካውያን የውኃ ሃብታችንን በትብብር መጠቀም አስፈላጊ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

አዲስ አበባ፡ የካቲት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ በኅብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። ጉባኤው እየተካሄደ ያለው ”ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች...

“አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ ወንበር አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለው ነው” አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

ባሕር ዳር: የካቲት 7/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ በኅብረቱ መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐመድ አሊ ዩሱፍ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ...

“ሁልጊዜም ከአፍሪካ አዲስ ነገር ይገኛል” ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

ባሕር ዳር: የካቲት 7/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ ጉባኤ በኅብረቱ መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባኤው ላይ የተገኙት የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አፍሪካ የዓለም የታሪክ መድረክ ዋና ተዋናይ እየኾነች መምጣቷን ጠቁመዋል። እንደ ጠቅላይ...

“አፍሪካ የጋራ ዕቅዶቿን እንድታሳካ ቅድሚያ ለሰላም መሥራት አለባት” ፕሬዝዳንት ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንዞ

አዲስ አበባ፡ የካቲት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ በኅብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐመድ አሊ ዩሱፍ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የጣልያን...