የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ለሥራ የሚያስፈልጋቸውን በሀገር ውስጥ ማሟላት አለባቸው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 13ኛው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የፌዴራል እና የክልል ባለድርሻ የመንግሥት ተቋማት የጋራ ጉባዔ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
በጉባዔው መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ኀላፊ ጥላሁን መኃሪ (ዶ.ር) የሲቪል...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል የለውጥ ስራዎችን ጎብኝተናል።
ሆስፒታሉ ከለውጡ በፊት ታካሚዎችን ለእንግልት ሲዳርግ የቆየውን የአገልግሎት አሰጣጥ በመሰረታዊነት የቀየረ ሥራዎችን አሁን እውን አድርጓል። በተለይ ለታካሚዎች የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያዘምኑ የጤና መሠረተ ልማቶችን በማሟላት ሰፊ...
የሥነ ልቦና ጉዳት እና መፍትሔው፦
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሥነ ልቦና ስለ ሰዎች ስሜት፣ ባህርይ እና አስተሳሰብ የሚያጠና የትምህርት ዘርፍ ነው። አንድ ሰው በአካል፣ በመንፈስ እና በስሜት መልካም መስተጋብር ላይ ሲኾን የሥነ ልቦና ደኅንነት ላይ ነው ይባላል።
አንድ...
13ኛው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጉባኤ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 13ኛው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የፌዴራል እና የክልል ባለድርሻ የመንግሥት ተቋማት የጋራ ጉባኤ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ዘላቂ እና የላቀ አስተዋጽኦ ለሀገራዊ ማንሠራራት በሚል...
“ለመትከል ያቀድነው ዕቅድ ከታሰበው በላይ ተሳክቷል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ኢትዮጵያውያን ሲተባበሩ ተዓምር እንደሚሠሩ ዛሬ ዳግም ታይቷል ብለዋል።
"በመትከል ማንሠራራት" በሚል መሪ መልዕክት በአንድ ቀን 700 ሚልዮን ዛፎችን ለመትከል...








