ሰላም ከሁላችንም መዳፍ የሚገኝ የሁላችንም እኩል ኀላፊነት ነው።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ መልዕክት በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ እንደቀጠለ ነው።   በሰላም ሚኒስቴር የፌዴራሊዝም እና የግጭት አሥተዳደር ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ...

“ድሬዳዋ በታሪክ ገጽ”

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ድሬዎች በታሪክ አጋጣሚ በዚህ ሳምን ነሐሴ/1998 ዓ.ም መዝናናት ያሰቡት እየተዝናኑ፤ የሚሠሩት የዕለት ሥራቸውን ከውነው እረፍት ለማድረግ ወደ መኝታቸው ባመሩበት ወቅት ነበር አንድን የታሪክ ምዕራፍ ያስተናገዱት። ሀገር ሰላም ብለው በተኙበት...

“ሰላም እና ልማትን የሚያውኩ አካሄዶችን ለመከላከል አቅም ተገንብቷል” አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ: ነሐሴ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስቴር" ሰላማችን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት" በሚል መሪ መልዕክት ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።ሰላም ለአንድ ሀገር እድገት ቁልፍ ጉዳይ ነው። የሀገር ልማት፣ አንድነት እና...

“አዲስ አበባ በተግባር ስሟን እየሆነች ያለች ከተማ ናት” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአዲስ አበባ የኮሪደር እና የወንዝ ዳር ልማቶች ለመዲናችን አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የከፈቱ፣ ደረጃውን የጠበቀ የክትመት ንጋት እና የማንሰራራት...

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ.ር) መልዕክት

ባሕር ዳር: ነሃሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጤናማ፣ በሚገባ የተጠበቁ የወንዝ ዳርቻዎች የከባቢ ሥርዓትን እና የውሃ ጥራትን መጠበቅ ብቻ ሳይሆን የማኅበረሰብን የኑሮ ደህንነት የሚያሻሽሉ እና የከተሞችን ለፈተና አለመበገር የሚያጠናክሩ ደማቅ ሕዝባዊ ሥፍራዎችን ይፈጥራሉ።ዛሬ ከሰዓት ከብልጽግና...