“ታሪኩን የማያከብር ትውልድ መቼም ታሪክ አይሠራም” ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በማራኪ ግቢ የሚገኘውን የፊልም ትምህርት ክፍል አዳራሽ "ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ሲኒማ አዳራሽ" ብሎ ሰይሟል። ለመኾኑ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ማን ናቸው? 👉 ትውልድ ፕሮፌሰር ኃይሌ...

የአፍሪካን የጤና ቴክኖሎጅ ለማሳደግ በኢኖቬሽን መታገዝ ይገባል።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ቴክኖሎጅ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሔደ ነው። በጉባኤው ከ18 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ፖሊሲ አውጭዎች የጤና ቴክኖሎጅ አልሚዎች እና የመንግሥት ተወካዮች የምርምር ተቋማት እየተሳተፉ ይገኛሉ። በጉባዔው መክፈቻው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት...

“ለዜጎች የጋራ ተጠቃሚነት በቅንጅት መሥራት ይገባል” ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር)

አዲስ አበባ: ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ለተፋጠነ ሀገራዊ እድገት እና ለዜጎች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት በቅንጅት እንሠራለን" በሚል መሪ መልዕክት አራተኛው የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሴክተር መሥሪያ ቤት የጋራ ጉባኤ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው። የሴቶች እና ማኅበራዊ...

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦

ራዕያችን ግልፅ ነው። የላቀ የግንባታ አቅም የፈጠረች፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነች እና ለትውልዱ አሻራዋንና የዕድገት ትሩፋቷን የምታወርስ ኢትዮጵያን መገንባት ነው። መንግሥት ለዚህ የልዕልና ህልም መሳካት ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ጨምሮ ብሔራዊ የልማት ዕቅዶችን እየተገበረ ይገኛል። በዛሬው...

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ዘርፍን ለማዘመን የ25 ዓመታት የትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ ይፋ ተደረገ።

አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ከ2025 እስከ 2050 ድረስ ለማዘመን ያለመ የ25 ዓመታት የትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ በይፋ መጀመሩ ተገልጿል። ይህ ሰፊ ዕቅድ በዘርፉ ለረጅም ጊዜ የታዩትን ውስብስብ ችግሮች ለመቅረፍ እና ኢንዱስትሪውን ወደ...