ኢትዮ ቴሌኮም የውጭ ገበያውን ለመቀላቀል እየሠራ ነው።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተቋሙ የሦሥት ዓመታት ስትራቴጂ እና የ2018 ጭቅዱን አስተዋውቋል።   የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ተቋሙ ባለፉት ሦሥት ዓመታት በውጤት የተገበራቸው ሥራዎች ለሀገሪቱ ፈጣን እና የለውጥ ጉዞ ትልቅ አበርክቶ...

የተቋረጡ የመንገድ ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አሳሰበ።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ የመንገድ ዘርፍ 2ኛ ጉባኤ "ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" በሚል መሪ መልዕክት የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የከተማ እና መሠረተ...

“በሁሉም መስክ የተሻለች አፍሪካን ለመገንባት ለትምህርት ጥራት ቅድሚያ ልንሰጥ ይገባል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 41ኛውን የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ዓመታዊ ጉባኤን ከፍተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ትምህርት የአፍሪካን የለውጥና የመነሳት ጉዞ እንዲመራ ለአንድ ዓላማ በጋራ...

የሀገሪቱ የመንገድ መሠረተ ልማት 180 ሺህ ኪሎ ሜትር ደርሷል።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ የመንገድ ዘርፍ ሁለተኛ ጉባኤ "ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ድኤታ...

በከተማዋ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከበዓላት እና ከመንግሥት የደሞዝ ጭማሪ ጋር ተያይዞ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መኾኑን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ገልጿል። ጉዳዩን አስመልክተው የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ...