በደቅ ደሴት የተገነባው ወደብ የጎብኝዎችን እንቅስቃሴም ያሳድጋል።

በደቅ ደሴት የተገነባው ወደብ የጎብኝዎችን እንቅስቃሴም ያሳድጋል። ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና ሐይቅ የጥበብ፣ የእምነት እና የታሪክ ማኅደር ሲኾን አያሌ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሠራሽ መዳረሻዎችም አሉት። በጣና ሐይቅ ውስጥ ከሚገኙት ደሴቶች መካከል...

የኢትዮጵያ ቡና የራሱን መለያ ይዞ ወደ ዓለም ገበያ እንዲገባ ምን እየተሠራ ነው?

ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የገቢ ምንጫችን ቡና ቡና የኢኮኖሚ ዋልታ ቡና ቡና ዕውቅ ነው ቡናችን ቡና ቡና........ይህ የግጥም ስንኝ በዜማ እና በጥሩ ድምጾች ታሽቶ ረጅም ዓመታት በኢትዮጵያ ሚዲያዎች አስተጋብቷል። እርግጥ ነው ቡና...

የህጻን ሰሚራ ሕልም ተሳክቷል።

የህጻን ሰሚራ ሕልም ተሳክቷል። ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ ኢብራሂም አደም በደቡብ ወሎ ዞን ከለላ ከተማ የ01 ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። እንደ ማንኛውም ነዋሪ ልጅ ወልደው ለማሳደግ እና ለቁምነገር ለማብቃት ሲለፉ ኖረዋል። በግብርና ሥራ፤...

“ግጭት እና ፖለቲካ ከትምህርት ቤቶች ይራቅ” የአማራ ክልል የተማሪ ወላጆች ማኅበር

"ግጭት እና ፖለቲካ ከትምህርት ቤቶች ይራቅ" የአማራ ክልል የተማሪ ወላጆች ማኅበር ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት ቤቶች ዋና ዓላማቸው ትውልድን መቅረጽ ነው። የሀገር እና የሕዝብን የማደግ ሕልም እና ትልም ተቀብሎ በብቃት ሊፈጽም የሚችል...

የኢትዮጵያን ምርት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ መንግሥት ለጥራት ትኩረት ስጥቶ እየሠራ ነው። 

አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በወጭ ምርት ጥራት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በጥራት መንደር እየተካሄደ ነው።   የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ.ር) ማምረት በራሱ በቂ ባለመኾኑ እና ጥራት የንግድ ልብ መኾኑን በመገንዘብ...