“ዓባይ ለእናት ሀገሩ ልማት ውሏል፤ የባሕር በር ጥያቄያችንም እንደ ግድቡ መልስ ያገኛል”

ደሴ: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የሕዳሴ ግድብ መመረቁን አስመልክቶ በደሴ ከተማ ታላቅ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄዷል። ሁሉም ኢትዮጵያውያን ያለ ልዩነት የተሳተፉበት፣ በትውልድ ቅብብሎሽ እና በመሪዎች ቁርጠኝነት የተገነባው ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች...

ሕዳሴ የውጭ ተጽዕኖዎችን እና የውስጥ ፈተናዎችን በጽናት በመሻገር የተገኘ ድል ነው።

ደብረ ብርሃን: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት መጠናቀቅን አስመልክቶ በሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋ ሮቢት ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ የሕዳሴው ግድብ መጠናቀቅ የሀገሪቱን የይቻላል መንፈስን ያረጋገጠ እና...

“ሕዳሴ ብሔራዊ ጥቅማችንን ያረጋገጥንበት ነው”

ከሚሴ: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከሚሴ ከተማ "በኅብረት ችለናል" በሚል መሪ መልዕክት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። በድጋፍ ሰልፉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና...

ለኢትዮጵያ እድገት ወሳኝ በኾኑ ቁልፍ ልማቶች ላይ ልንተባበር ይገባል።

ወልድያ: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የማንሠራራት ምልክት ነው" በሚል መሪ መልዕክት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን መመረቅ አስመልክቶ በወልድያ ከተማ የደስታ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄዷል። የሰልፉ ተሳታፊዎች የታላቁ ሕዳሴ ግድብ በመጠናቀቁ መደሰታቸውን ተናግረዋል።...

በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የታየው አንድነት እና መተባበር በሌሎች የልማት ዘርፎችም ሊደገም ይገባል።

ደብረ ማርቆስ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ እና አካባቢው ነዋሪዎች የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ ለምርቃት መብቃቱን ተከትሎ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። ደስታቸውን በአደባባይ በገለጹበት መርሐ ግብር ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር...