ሊቋርጥ ነበረን ሕይዎት ማስቀጠል መቻል ልዩ ስሜት አለው።
ደብረ ታቦር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር አሕጉር አቀፍ የደም ልገሳ ፕሮግራምን "አንድ ቀን፣ አንድ አሕጉር፣ አንድ ዓላማ" በሚል መሪ መልዕክት ዘመቻ አካሂዷል።
የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ደም እና ኅብረ ሕዋስ ባንክ...
“ወልቃይት እንግዳ አልምዶ የሚያስቀር ድንቅ ምድር መኾኑን በአካል አየሁ” ዳኛቸው አሰፋ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ምድሩ የተከዜ ዳር የውበት ሰገነት ነው" ብለውታል በቅርቡ ወደ ቀጣናው ዘልቀው ጉብኝት ያደረጉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህሩ ዶክተር ዳኛቸው አስፋ። ዕውነት ነው፤ ወልቃይት ቢጓዙት የማያልቅ ሜዳማ፣ ቢያዩት...
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ለሰላም ግንባታ የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ከ5ሺህ 500 በላይ በኢፌዴሪ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የተመዘገቡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ይገኛሉ።
ከእነዚህ ድርጅቶች መካከል ከ3ሺህ 500 በላይ የሚኾኑት በሥራ ላይ የሚገኙ ናቸው። ከ300 በላይ የሚኾኑት...
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የችሮታ ጉዳይ ሳይኾን የፍትሃዊ ተጠቃሚነት ጥያቄ ነው።
ጎንደር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ በቆዳ ስፋት እና በሕዝብ ብዛት ከቀዳሚዎቹ ተርታ የኾነችው ኢትዮጵያ የባሕር በር ካጣች ሦሥት አሥርት ዓመታት በላይ አስቆጥራለች።
ኢትዮጵያ የኤርትራን ሀገር መኾን ተከትሎ ከባሕር በር ከተገለለች በኋላ ታሪካዊ...
“አዲስ አበባ ሁሉም እጆች ያበጃጇት የኅብረብሔራዊነት እና የልማት ተምሳሌት ናት” አቶ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል።
በዚህ በዓል ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በአሁኑ ወቅት ጽንፈኛ እና የተዛነፉ...








