የልጆችን የነገ እጣ ፋንታ ለማስተካከል ወደ ትምህርት ቤት መላክ ወሳኝ ነው።

የልጆችን የነገ እጣ ፋንታ ለማስተካከል ወደ ትምህርት ቤት መላክ ወሳኝ ነው። ባሕር ዳር: ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ይህ ወቅት ልጆች ለወራት ከትምህርት ቤት የራቁበት ነው። ወደ ናፈቁት ትምህርት ቤት ለመመለስ የሚጓጉበት ጊዜም ጭምር። እኔም ወደ...

15ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የኮሙዩኒኬሽን ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።

15ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የኮሙዩኒኬሽን ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። አዲስ አበባ: ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 15ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የኮሙዩኒኬሽን ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት"ሚዲያ እና...

ሁለተኛውን የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ኤክስፖ ለማካሄድ ዝግጅት ተደርጓል።

ሁለተኛውን የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ኤክስፖ ለማካሄድ ዝግጅት ተደርጓል። አዲስ አበባ: ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛውን የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ሳምንት ኤክስፖ ከነሐሴ 24/2017 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር...

በ25 ዓመታት ዕቅዱ ቴክኖሎጂ ላይ የተመሠረተ ተወዳዳሪ የማዕድን ኢንዱስትሪ መፍጠር ዋነኛ ተግባር ነው።

በ25 ዓመታት ዕቅዱ ቴክኖሎጂ ላይ የተመሠረተ ተወዳዳሪ የማዕድን ኢንዱስትሪ መፍጠር ዋነኛ ተግባር ነው። ባሕር ዳር: ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ25 ዓመታት የአሻጋሪ እድገት እና የዘላቂ ልማት ዕቅድ አቅዶ ወደ ትግበራ ገብቷል። የትውልድ...

ኢትዮ ቴሌኮም የውጭ ገበያውን ለመቀላቀል እየሠራ ነው።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተቋሙ የሦሥት ዓመታት ስትራቴጂ እና የ2018 ጭቅዱን አስተዋውቋል።   የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ተቋሙ ባለፉት ሦሥት ዓመታት በውጤት የተገበራቸው ሥራዎች ለሀገሪቱ ፈጣን እና የለውጥ ጉዞ ትልቅ አበርክቶ...