39 ሺህ የውጭ ዜጎች በሕገ-ወጥ ሰነድ ሲገለገሉ ተያዙ።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፈው አንድ ዓመት 39 ሺህ የውጭ ዜጎች በሕገ-ወጥ ሰነድ ሲገለገሉ መያዙን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት ጉዳዮች ገልጿል።
እነዚህ ግለሰቦች በኢኮኖሚ አሻጥር ውስጥ ሲሳተፉ የተገኙ ናቸው ብሏል።
የአንድ ሉዓላዊ ሀገር መንግሥት በግዛቱ...
“ዳኞች በዳኝነት ዕውቀት እና ሥነ-ምግባር ታንጸው ትክክለኛ እና ተገማች ውሳኔዎችን ማሳለፍ ይጠበቅባቸዋል” ዶክተር ምህረት...
ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሥነ-አዕምሮ ባለሙያ፣ አማካሪ እና አሠልጣኝ ዶክተር ምህረት ደበበ በአማራ ክልል ዳኞች ጉባኤ ላይ ተገኝተው ለፍትሕ ሥርዓቱ ስኬት ወሳኝ በኾኑ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና ሰጥተዋል።
ንጹሀንን የሚጠብቁት እና ሕግን የሚተላለፉትን የሚቀጡት...
“አረጋውያን ለሀገር ውለታ የዋሉ ናቸው፤ ዕድሜያቸው ስለገፋ በቃችሁ ተብለው የሚተው አይደሉም”
ባሕርዳር፡ መስከረም 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር ባለውለታ፣ አስታራቂ፣ ታሪክ ነጋሪ አረጋውያንን መንከባከብ እና መደገፍ ሁላችንም የሚመለከት ጉዳይ ነው። ይህን በጎ ሃሳብ በርካታ ሰዎች በግልም ይሁን በማኅበር በመመስረት ይተገብሩታል። "በጎ እናስብ" በሚል መሪ መልዕክት በወጣቶች...
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ የውኃ ድንጋጌን ያከበረ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሺህ ዓመታት የቀይ ባሕር ገናና ባለቤት የነበረችው ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ የነበራትን የባሕር በር አጥታ ቆይታለች።
አሁን ላይ ኢትዮጵያ የጥንት የባሕር ባለቤትነቷን ለማግኘት ጥያቄ አቅርባለች። እያነሳችው ያለው የባሕር በር የጋራ...
” መንግሥት በመወጣጫ መደርመስ ምክንያት ባጋጠመዉ አደጋ በደረሰዉ ጉዳት የተሰማዉን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻል” የመንግሥት...
ባሕር ዳር: መስከረም 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት በሰሜን ሸዋ ዞን አረርቲ ከተማ አሥተዳደር በደረሰው አደጋ የሀዘን መግለጫ አውጥቷል።
ባወጣው የሀዘን መግለጫ በግንባታ መወጣጫ መደርመስ ምክንያት ባጋጠመዉ አደጋ በደረሰዉ ጉዳት መንግሥት ኀዘኑን ይገልጻል ብሏል።
በአማራ...








