አካል ጉዳተኞችን በሁሉም የልማት ዘርፎች ማሳተፍ ይገባል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ "አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማኅበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማኅበራዊ እድገት" በሚል መሪ መልዕክት የአካል ጉዳተኞች መብት መከበር እና ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማሳደግ በሚያስችሉ...
ኢሠማኮ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ድምፅ በአፍሪካም ኾነ በዓለም አደባባይ እንዲሰማ እየሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 37ኛው የዓለም አቀፉ የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ITUC) ምክር ቤት ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
የዓለም አቀፉ የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ITUC) ምክር ቤት ስብሰባ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር በኢትዮጵያ እንዲካሄድ...
በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎች በሚኒስትሮች እየተጎበኙ ነው።
ከሚሴ: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምልከታው የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ.ር)፣ የጤና ሚኒስትር መቅደስ ዳባ (ዶ.ር )፣ የኢንሳ ዋና ዳይሬክተር ትእግስት ሀሚድን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራል እና የዞን...
ኦቪድ ሪል ስቴት የመኖሪያ ቤት ችግርን በመቅረፍ በኩል ኀላፊነቱን እየተወጣ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኦቪድ ሪል ስቴት በልዩነት ታላቅ የሽያጭ ኤክስፖ በአዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጀቱን አስታውቋል።
ራዕያችን ልማት ነው የሚል መርሕ ያነገበው ኦቢድ ሪል ስቴት የተቋቋመው 2013 ዓ.ም ነበር። አዳዲስ የግንባታ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም...
“አሚኮ ለሀገር እድገት የሚበጅ የመገናኛ ብዙኀን አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ጠንካራ ተቋም ነው” ሚኒስትር ዴኤታ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ሚኒስቴር መሪዎች፣ የሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ እና የቅዱስ ላሊበላ ከተማ አሥተዳደር የሥራ ኀላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የማኅበረሰብ ተወካዮች እና የቱሪዝም ባለሙያዎች በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ የልማት...







