ብሔራዊ የጥራት መንደር ንግድ እና ኢንቨስትመንትን በማሻሻል እያገዘ ነው።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በጥራት መንደር የተዘጋጀውን "የኢትዮጵያን ይግዙ" ሀገራዊ የንግድ ሳምንት ኤክስፖ ከፍተዋል። ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት በሚቆየው ኤክስፖ የተዘጋጀውን ኤግዚቪሽን እና ባዛር ተዘዋውረውም ጎብኝተዋል። በ2017 በጀት ዓመት የላቀ...

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦

አጠቃላዩ የኮሪደር ልማት አሠራር ለመጪው ጊዜ ታላቅ ተስፋ የሚሰጠን ነው። በመጀመሪያው ምዕራፍ በአራት ኮሪደሮች ጀምረን በሁለተኛው ምዕራፍ በስምንት ኮሪደሮች ቀጥለናል። የተጠናቀቀውን እና 12.74 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን ከአዲስ ኮንቬንሽን መዐከል-ጎሮ-ቪአይፒ ኤርፖርት ኮሪደር ዛሬ ተመልክተናል።...

የብር ሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች አስመረቀ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብር ሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥልጠና ዋና መምሪያ ኀላፊ ሌተናል ጀኔራል ይመር መኮንንን ጨምሮ ሌሎችም ጄኔራል መኮንኖች ተገኝተዋል።...

ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢንተርናሽናል ለአምስት ዓመታት አብሮ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢትዮጵያ የዲጅታል ክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን ተስማምተዋል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ የኢትዮጵያን የዲጅታል ሽግግር ለማገዝ የሚያስችሉ የቪዛ አገልግሎቶችን እና ሌሎች ተግባራትን ለማስጀመር የሚያስችለው ይኾናል ተብሏል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ...

የሁርሶ ማሰልጠኛ ማዕከል ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ማዕከል ለ10ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው። ተመራቂዎቹ በቆይታቸው ለውትድርና ሙያ ብቁ የሚያደርጋቸውን ስልጠና በተገቢው ሁኔታ ያጠናቀቁ ናቸው። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የሀገር መከላከያ ሠራዊት...