ጉምቱ ደራሲም፤ ታዋቂ ዲፕሎማትም
ባሕር ዳር: ጥቅምት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዛሬው ሳምንቱ በታሪክ ክቡር ዶክተር ደራሲ ሀዲስ ዓለማየሁን እናስታውስ። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በሥነ ጽሑፍ፣ በፖለቲካ እና በዲፕሎማሲ ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያደረጉ ታላቅ ሰው ናቸው።
ክቡር ዶክተር ሀዲስ ዓለማየሁ ጥቅምት...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የሀረና ክላስተርን ጎብኝተዋል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በባሌ ዞን በነበረን የሁለተኛ ቀን ቆይታ የወልመል ወንዝ የመስኖ ልማት እና ተጠቃሚ አርሶ አደሮች ጉብኝት ባሻገር ወደ ባሌ...
በአማራ ክልል የሚገኙ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ሞዴል ለማድረግ ይሠራል።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኘውን የኀይሌ ማናስ አካዳሚ አዳሪ ትምህርት ቤትን የመማር ማስተማር ሂደት ተመልክተዋል።
የኀይሌ ማናስ አካዳሚ አዳሪ ትምህርት ቤት ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ...
የመድኃኒት አቅርቦትን በማሻሻል የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የትኩረት አቅጣጫ ነው።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ1939 ዓ.ም የተመሠረተው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የሕክምና መድኃኒቶችን ገዝቶ ለተጠቃሚዎች እንዲደርስ ማድረግ ዋናው ተግባሩ ነው።
ጥራት ያለው፣ ፈውስ የሚኾን እና ደኅንነት ያለውን መድኃኒት በጊዜ እና በፍትሐዊነት ማድረሱን...
“ዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የክልሉን ኢኮኖሚ ለማሻገር እና የፋይናንስ ችግር ለመፍታት ቁልፍ ተቋም ነው” ምክትል...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ በቀጣይ መሥራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክሯል።
የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ መቋቋም ያስፈለገበት ምክንያት ክልሉ ያለውን ሀብት በመለየት፣...








