የብሔር ብሔረሰቦች በዓል መከበሩ ዜጎች በፌዴራል ሥረዓቱ ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ከፍ እንደሚያደርግ የፌዴሬሽን ምክር...

አዲስ አበባ: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ መልዕክት በሆሳዕና ከተማ ይከበራል። ኢትዮጵያ የብዝኀ ሃይማኖቶች፣ ማንነቶች፣ ቋንቋዎች እና ባሕሎች መገኛ ኅብረብሔራዊት ሀገር ናት።...

ለ800 ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የዓባይ ጋርመንት ፋብሪካ

ባሕር ዳር: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ጋርመንት ፋብሪካ በጎንደር ከተማ የሚገኝ ግዙፍ ፋብሪካ ነው። በ2009 ዓ.ም በዓባይ ኢንዱስሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር አማካኝነት ግንባታው ተጀምሮ በ2012 ዓ.ም ወደ ምርት የገባ ፋብሪካ ነው። በዕለቱ ለፋብሪካው...

የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን ማክበር ጠቀሜታው የጎላ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ''ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለብሔራዊ አንድነት'' በሚል መሪ መልዕክት የሚከበረውን 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን በባሕር ዳር ከተማ እያከበረ ነው። በዓሉን አስመልክቶም በሕገ መንግሥት እና...

ሕጻናትን ከማንኛውም አይነት ጥቃት መከላከል ኀላፊነታችን ብቻ ሳይኾን ግዴታችን ነው። 

አዲስ አበባ: ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ2024 በኮሎምቢያ ቦጎታ በሕጻናት ላይ የሚደርሰውን ማንኛውም አይነት ጥቃት ለማስቆም ኮንፈረንስ ተካሂዶ ነበር።   በዚህ ኮንፈረንስም ሀገራት በሕጻናት ላይ የሚደርሰውን ማንኛውንም አይነት ጥቃት ለማስቆም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።   በዚህ መሠረትም ከአንድ ዓመት...

ሠራዊቱን አካላዊ ብቃቱ የተስተካከለ እና ተልዕኮውን በብቃት የሚወጣ ለማድረግ ስፖርት ዘወትራዊ ተግባር ነው። 

አዲስ አበባ: ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ አየር ኀይል 90ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን አስመልክቶ የስፖርት ፌስቲቫል እያካሄደ ነው።   የኢፌዴሪ አየር ኀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ሠራዊቱ እና ስፖርት ጥብቅ ትስስር አላቸው ብለዋል። በሥልጠና...